Monday, 29 April 2013

ከፋውንዴሽኑ ጀርባ… (ክፍል ፩) – ከተመስገን ደሳለኝ



ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ                                                                                 kom
ያለ ወቅቱ በደረሰ ዝናብ እየራሰች ያለችው አዲስ አበባ ዛሬም ከመለስ መንፈስ ተፅእኖ ነፃ አልወጣችም፤ ጣራና ግድግዳዎቿእንዲህ በምስሉ እና በድርጅቱ አርማ መዥጎርጎሯን ያስተዋለ አንድ ቀልደኛ የባህር ማዶ ወዳጄ ‹‹እኔ ከሀገሬ ከወጣሁ በኋላየኢህአዴግ ዋና ከተማ ሆነች እንዴ?›› ብሎ ፈገግ አሰኝቶኛል፡፡ በእርግጥ ይህችን ቀልድ ስንፍቃት የምናገኘው ቁም ነገር፡-ከተማዋ በመለስ ውርስ ድንዛዜ ላይ መሆኗ፣ አስተዳደሯም ያለ ቅድመ-ዝግጅት ‹‹አፍርሼ ካልሰራሁሽ›› በሚሉ ካድሬዎችጫጫታና ሩጫ ልቧን እያጠፋት እንደሆነ፣ አንድ ፓርቲ ተመራጭ፣ አስመራጭ፣ ታዛቢ መሆኑን እና የመሳሰሉትን ነው፡፡የአቶ መለስ ሞትም ወቅቱን የጠበቀ ባለመሆኑ ስርዓቱን እያንገጫገጨው ነው፡፡ በግሌ በመለስ ህልፈት ያለማዘንበሥነ-ምግባር የመዝቀጥ ጉዳይ ነው ብዬ አላስብም፡፡ ምክንያቴ ሰውየው ክፉ አምባገነን ከመሆኑም በላይ በዙፋኑ ሙጭጭእንዳለ ህይወቱ በማለፉ ነው፤ ታዲያ ይህንን ሰው እንዴት አድርገን ነበር ከስልጣን ማውረድ የምንችለውመቼምአቅመቢሶች ከመሆንም አልፈን በተራራና ሸንተረር ሳይቀር የተከፋፈልን ለመሆናችን ከራሳችን በላይ መስካሪ የሚያሻንአይመስለኝም፡፡ እዚህች  ከሩሲያዊው ሌኒን ህልፈት ጋር የተያያዘ አንድ ነገር ትዝ ስላለኝ ልንገራችሁ፡-
እንደሚታወቀው ሌኒን የሩሲያ አብዮትን የመራ ሁነኛ ኮሚዩኒስት ቢሆንም፣ ምሁራዊ ሰውነቱ ከሌሎች አብዮተኞች በእጅጉ ይገዝፍ እንደነበረ ጠላቶቹም ሳይቀር የመሰከሩለት ጉዳይ ነው፡፡ እናም ህልፈቱ ሲሰማ፣ ሩሲያን በአይነ ቁራኛ ይከታተሉ የነበሩ ምዕራባውያን ድንጋጤ አደረባቸው፡፡ ከእነዚህ ሀገራት የአንዱ መሪም ድንጋጤውን እንዲህ ሲል ገልጾ ነበር አሉ፡-. ‹‹ሌኒን ሆይ፣ ባትወለድ መልካም ነበር፤ ከተወለድክ ደግሞ ትንሽ ብትቆይ ይሻል ነበር፤ ምክንያቱም ለማን ትተኽን እንደሄድክ እኔ አውቃለሁና!›› በእርግጥም ሌኒንን የተካው ባለ ብረት መዳፉ ጆሴፍ ስታሊን መሆኑን ስናስተውል የሰውየው ቁጭት ይገባናል፤ ግና ከአስር ወር በኋላም
ሊገባን ያልቻለው የእኛው መለስ ለማን ትቶን እንደሄደ ነው፡፡ ከስታሊንም ለባሱት? ወይስ… የሆነ ሆኖ መለስን ተክተው ከጀርባ የሚዘውሩትን አንጋፋ ታጋዮች ለጊዜው ባሉበት አቆይተን፣ ገብስ ገብሱን እንነጋገር ካልን የኃይለማርያም ደሳለኝ ሹመት ወቅቱን የጠበቀ አይደለም የሚለው አያከራክረንም፡፡ የሶስቱ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሮች ሹመትም እንዲሁ፡፡ የእነዚህ ድምር ውጤት ነው አገዛዙን ወቅቱን ባልጠበቀ አጀንዳ እንዲወጠር ያደረገው፡፡
pol
ያለወቅታቸው ‹‹ተከሰቱ›› ተብለው ሊጠቀሱ ከሚችሉ አጀንዳዎች መካከል ‹‹የመለስ ፋውንዴሽን ምስረታ›› አንዱ ነው፡፡ በእርግጥ መለስ ባይሞት ኖሮ፤ ከሞተም በኋላ ስርዓተ ቀብሩ ትኩረት ባይስብ ኖሮ፤ ከተቀበረ በኋላም ‹‹ሌጋሲው ይቀጥላል›› ባይባል ኖሮ፤ ከሌጋሲው ውስጥም ‹‹ራዕዩ ፈለቀ›› ባይባል ኖሮ… ‹‹ፋውንዴሽን›› ጂኒ ቋልቋል… ባልተከታተለብን ነበር እያልን መቆጨታችን አይቀሬ ነው፡፡ ኢህአዴግ ከመለስ ህልፈት በኋላ ‹‹የመለስ ራዕይ›› እያለ መጮኹ አናዳጅ ብቻ ሳይሆን ‹‹እመራዋለሁ›› ለሚለው ህዝብም ያለውን ንቀት የሚያሳይ መሆኑ ግልፅ ነው፡፡ ይህ አይነቱ ፕሮፓጋንዳም ነው ‹‹መለስ ኖሮ፣ ራዕዩ በሞተ›› የሚያስብለው (አሁን የፋውንዴሽኑ ምስረታ ዕለት የተከሰቱ ፖለቲካዊ አንድምታ ያላቸውን ጉዳዮች በአዲስ መስመር ጨርፎ ወደማየቱ እንለፍ) ፋውንዴሽኑ ደረጃውን የጠበቀ መናፈሻ፣ ቤተ መፅሀፍት (የመለስ ስራዎች በአማርኛ ተተርጉመው ይቀመጡበታልም) እና የተለያዩ መዝናኛዎችን ጨምሮ አስክሬኑ የሚያርፍበት ልዩ ስፍራ እንደሚኖረው ተገልጿል፡፡ በግልባጩ ግንባታው የሚካሄድበት ቦታ አዲስ አበባ ነው ከማለት ባለፈ በትክክል የት አካባቢ እንደሆነ ተለይቶ አልተገለፀም፡፡ ሆኖም ለግንባታው ተብሎ በግዴታ በርከት ያሉ መኖሪያ ቤቶች ከይዞታቸው እንደሚነሱ ተነግሯል፡፡ በግሌ ይህ አግባብ ነው ብዬ አላስብም፡፡ ምንም እንኳ በ‹‹ስመ-ልማት›› እየተደረገ ያለውን ማፈናቀል ጠቀሜታው የሀገር ነው ብለን ልንወስደው ብንችልም፤ ይህ ግን… (አጀንዳዬ የፋውንዴሽኑን ጥቅም ወይም ጉጂ ጎን መተንተን ሳይሆን፣ በምስረታው እለት የታዩ ጥቂት ተመንዛሪ ክስተቶችን መተንተን ነው ብያለሁና ወደዚያው አልፋለሁ)
ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝከዚህ ቀደም የህወሓት አመራር አባላት የመለስ ህልፈትን ተከትሎ በሁለት ጎራ ተቧድነው ‹‹ቀዝቃዛ ጦርነት›› ውስጥ መግባታቸውን ያመላክታሉ ያልኳቸውን ፍንጮች ጠቅሼ መነጋገራችን አይዘነጋም፡፡ (‹‹ቀዝቃዛው ጦርነት፡- ከአመታት በፊት ዓለም በአሜሪካን እና
ሶቭየት ህብረት ፊት አውራሪነት በርዕዮተ-ዓለም ተከፍሎ ሲፋለም ነበር፤ ያለታንክና መድፍ፤ ያለ ተዋጊ ወታደርና ያለ አዛዥ ጄነራል፤ ፍልሚያው ሟችም ሆነ ቁስለኛ፣ አሊያም ምርኮኛ አልነበረውም፤ የርዕዮተ-ዓለምን ልዩነት በበላይነት ለመወጣት ነበርና፡፡ አንደኛው ከሌላኛው ጎራ ከቻለ ሀገርን፣ ካልቻለም ስልጣን ላይ ያለ ግለሰብን ለማስኮብለል ይቀምራል፣ ያሴራል፣ ይሰልላል…፤ ይህንን ሁኔታ ነው የፖለቲካ ተንታኞች ‹‹ቀዝቃዛው ጦርነት›› (Cold War) ያሉት) ዛሬ ደግሞ የህወሓት የአመራር አባላት በእንዲህ አይነት ጦርነት መጠመዳቸውን ጆሮአችን እስኪግል እየሰማን ነው፤ ልዩነቱ የህወሓት ችግር ርዕዮተ-ዓለምን መሰረት ያደረገ አለመሆኑ ነው፡፡ በእርግጥ ህወሓት እንኳን ዛሬ፣ በትልቁ የተሰነጠቀ ጊዜም (በ1993 ዓ.ም.) ርዕዮተ-ዓለም አላጨቃጨቀውም፡፡ የስዬ አብርሃ ወደ አንድነት መግባትም ሆነ፣ የእነ ገብሩ አስራት በ‹‹ሶሻል ዴሞክራሲ›› አስተሳሰብ የሚመራውን አረናን መመስረት የልዩነቱ ምክንያት አልነበረም፡፡ እነገብሩ አረናን ለመመስረት ሲንቀሳቀሱ፣ በክፍፍሉ ወቅት ‹‹የቡድን አባታቸው›› እንደነበር የሚነገርለት ተወልደ ወ/ማርያም የአዲሱ ፓርቲ መስራች እንዲሆን ሲጠየቅ ‹‹ርዕዮተ-ዓለማችሁ ‘አብዮታዊ ዴሞክራሲ’ ከሆነ ብቻ ነው የምቀላቀለው›› አለ መባሉ መከራከሪያችንን ያጠነክረዋል፡፡
እናም የህወሓት ሰዎች (ከእነ አረጋዊና ግደይ ዘርአፅዮን ዘመን ጀምሮ) ስልጣን እንጂ፣ የፖለቲካ አመለካከት የፀብ መንስኤ ሆኗቸው አያውቅም፡፡ የዘንድሮውም ‹‹ቀዝቃዛ ጦርነት›› ቡድተኝነትና የስልጣን ፍላጎት የፈጠረው ቅራኔ ነው፤ አሊያም ከጆርጅ ኦርዌል ‹‹እንሰሳት ሁሉ እኩል ናቸው፤ አንዳንድ እንሰሳት ግን ከሌሎች ይበልጥ እኩል ናቸው›› መንፈስ የተናጠቀ ሊሆን ይችላል፡፡ እንዲሁም የፋውንዴሽኑ ምስረታ የእነአዜብን ቡድን የሚያጠናክር ፖለቲካዊ አንድምታ አለው፡፡ በእነአባይ ፀሀዬ ቡድን ውስጥ ከተሰባሰቡት አብዛኛው ለመለስ ያደሩት ፈርተው እንጂ አምነውበት ወይም ወደውት አይደለም፡፡ ለዚህም ይመስለኛል ከእነርሱ ቡድን አንድም
የአመራር አባል የፋውንዴሽኑ ቦርድ አባል ሆኖ ያልተመረጠው፡፡
የሁለቱ ቡድኖች አሰላለፍ በ‹‹አባይ-ደብረፅዮ››ን እና በ‹‹አዜብ-አባይ ወልዱ›› አስተባባሪነት መሆኑን ሰምተናል (በነገራችን ላይ ከ1983-1993 ዓ.ም ኢህአዴግ ‹‹ሁሉም የግንባሩ አባል ፓርቲዎች እኩል ናቸው፤ ህወሓት ግን ከሁሉም ይበልጣል›› የሚል ያልተፃፈ ህግ ነበረው፡፡ በ93ቱ ክፍፍል አብዛኛው የህወሓት አመራር ከተባረረ በኋላ ደግሞ ያ ህግ ‹‹ሁሉም የኢህአዴግ የአመራር አባላት እኩል ናቸው፤ መለስ ግን ከሁሉም ይበልጣል›› ወደሚል ተቀይሮ ነበር፡፡ አሁን መለስ አልፏል፤ እናም አፍጦ የመጣው ጥያቄ ‹‹ከሁሉም የሚበልጠው ማን ነው?›› የሚለው ነው ብል ማጋነን አይሆንም)
የሆነ ሆኖ በ‹‹የመለስ ፋውንዴሽን ምስረታ›› ወቅት የታዩ ሁነቶች ሁለት ነገር ይፋ አድርገዋል፡፡ የመጀመሪያው በእነአዜብ ጎራ እነማን እንደተሰለፉ የሚያሳይ ሲሆን፤ ሁለተኛው ደግሞ የጦር አዛዦችም ፍልሚያውን መቀላቀላቸውን ማመላከቱ ነው፡፡ የእነአዲሱ ለገሰ-ብአዴን ገና ከመነሻው ከእነአዜብ ጎን መሰለፉ ይታወቃል፡፡ በፋውንዴሽኑ ምስረታ ወቅትም ይኸው ነው የታየው፡፡ ‹‹የጠቅላይ ሚንስትር መለስ የሌጋሲ ኮሚቴ›› ሰብሳቢ የነበረው አዲሱ ለገሰ፣ የስብሰባውን አካሄድ እየተከታተለ የተጣመመውን ሲያቃና፣ ማጣመም የፈለገውን ደግሞ ሲገፋ ተስተውሏል፡፡ ለምሳሌ የብአዴኑ ካሳ ተ/ብርሃን የፋውንዴሽኑ የቦርድ አባል ሆኖ መመረጡን ተቃውሞ በእርሱ ምትክ ሌላ ሰው እንዲመረጥ ሲጠይቅ፣ አዲሱ ስራው ጊዜን የማይሻማና ቦርዱን የሚመለከት ነገር ሲኖር ብቻ ውሳኔ መስጠት እንደሆነ ጠቅሶ ካሳ መቀጠል እንዳለበት ሲናገር፣ የመድረክ መሪው በፍጥነት ሃሳቡን ቤቱ እጅ በማውጣት እንዲደግፍ ቀስቅሶ የሰውየውን ተቃውሞ ውድቅ አድርጓል፡፡ በግልባጩ የኦህዴዱ ሙክታር ከድር ሲመረጥ፣ የብአዴኑ ታደሰ ካሳ (ጥንቅሹ) የሴቶች ተሳትፎ አናሳ መሆኑን መግለፁን ተከትሎ፣ ሙክታር ‹‹ድርጅቶቹ ራሳቸው ለምን አይጠቁሙም?›› ገና ከማለቱ፣ እነአዲሱ ተሽቀዳድመው ‹‹ከአንተ ነው መጀመር ያለበት›› የሚል ግፊት በማድረግ የተመረጠውን ሙክታር ከድርን በ‹‹ድርጅታዊ አሰራር›› ከጨዋታ ውጪ አድርገው፣ አስቴር ማሞን አስገብተዋል፡፡ ሶፍያን አህመድ፣ ቴዎድሮስ አድሀኖም፣ ቴዎድሮስ ሀጎስም የቦርዱ አባል ሆነው ተመርጠዋል፡፡ በመጨረሻም አዜብ የፋውንዴሽኑ ፕሬዚዳንት ሆና ስትመረጥ፣ ምክትሏ ደግሞ የብአዴኑ ካሳ ተ/ብርሃን እንዲሆን ተደርጓል (ሁሉም በእነአዜብ ቡድን ስር ናቸው) የሁለቱም ቡድን አባላት ‹‹ቃየል››ን እንጂ ‹‹አቤል››ን መሆን አይፈልጉም፡፡ እናም የከፋ ነገር ከመጣ ‹‹ቃየላዊ›› እርምጃዎችን እስከመውሰድ ሊደርሱ ይችላሉ፡፡ በእርግጥ ይህ ሁኔታም ሊሳካ የሚችለው የታጠቀውን ኃይል ፍላጎት ታሳቢ አድርጎ ለተንቀሳቀሰ ኃይል ነው፡፡ እናም ከእርስ በእርስ ግጭቱ በበላይነት ለመውጣት እንቅልፍ አጥተው እየሰሩ (እያሴሩ) ነው (እስከአሁን ባለው ሁኔታ ብአዴን ሙሉ ድጋፍ እያደረገለት ያለው የእነአባይ ወልዱ ቡድን ‹‹የተሻለ›› ሊባል የሚችል የበላይነት አሳይቷል)፡፡ በዚህን ጊዜም ከድንገቴ አደጋ ራስን መከላከል አስፈላጊ በመሆኑ የግል ጥበቃቸውን አጠናክረዋል፡፡ ለምሳሌ በረከት ስምዖን ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ጠባቂዎቹን ከሁለት ወደ ስድስት አሳድጓል፤ ሁለት ተጨማሪ መኪናዎችም ከፊትና ኋላ ሆነው እንዲያጅቡት አሰማርቷል፡፡ ባለፈው ወር በተካሄደው የግንባሩ ዘጠነኛ ጉባኤ አዜብ መስፍን ‹‹መለስ በስልጣን ላይ እያለ ደሞዙ ስለማይበቃን ብዙውን ጊዜ ከወር እስከ ወር ቀለብ ሳያልቅብን ለመድረስ እንቸገር ነበር›› የሚል አንድምታ ያለው ንግግር አድርጋ ካለቃቀሰች በኋላ ‹‹በደሞዝ (በፔሮል) የሚኖረው ባለስልጣን መለስ ብቻ ነው›› ስትል ማድመጣችን ይታወሳል፡፡ በእርግጥ አዜብ ልታስተላልፍ የፈለገችውን መልዕክት አንጓ ከ‹‹ሰሙ›› ለይተን ስናወጣው ‹‹ቅልጥ ባለ ዘረፋ ላይ የተሰማራችሁ ባለስልጣናት በልዩነታችን ላይ ካልተግባባን ላጋልጣችሁእንደምችል እንድታውቁት›› የሚል ሆኖ እናገኘዋለን፡፡ የበረከት ‹‹ቴሌቪዥን ጣቢያ››ም ይህንን ሃሳብ በተለየ ሁኔታ ያስተላለፈው ትርጉሙ ሳይገባው ቀርቶ አይመስለኝም፡፡ እነዚህን ኩነቶችም ስንጨምቃቸው ‹‹ህወሓት የውስጥ ችግሩ ከቀን ወደ ቀን እየባሰ ሄዶበታል›› የሚል ድምዳሜ ላይ ያደርሱናል (የአዜብን መልዕክት ባደመጥን ማግስት አራት ኪሎ አካባቢ ከአንድ የአረና አመራር አባል ጋር ድንገት ተገናኝተን ይህንን ሁኔታ አንስተን ስናወራ እንዲህ አለኝ፡- ‹‹እነርሱ ቀልደኞች ናቸው፤ በ1993 ዓ.ም የክፍፍሉ ወቅት መለስ ለቤተመንግስቱ የተመደበው ሁለት ሚሊዮን ባጀት የት እንደሚገባ ሲጠየቅ ‹ይሄ ግቢ እኮ ከምንሊክ ዘመን ጀምሮ ጮማ የለመደ ነው› ብሎ አድበስብሶ አልፎት እንደነበር አስታውሳለሁ፡፡ በተቀረ አዜብ ‹በመለስ ደመወዝ ብቻ ስለምተዳደር ሽሮና በርበሬ እያለቀብኝ እቸገራለሁ› ማለቷ ከእርሷ ጋር የአቋም ልዩነት ላላቸው የህወሓት አመራር በጎንዮሽ የማስፈራሪያ መልዕክት ከማስተላለፍ የዘለለ ቁም-ነገር ያለው አይመስለኝም፡፡››)
aye
ሌላኛው በዕለቱ የታየው ዓብይ ጉዳይ መከላከያን የሚመለከተው ነው፡፡ የተመረጡት ሰዎች ውክልናቸው ተቋምን መሰረት ያደረገ እንደሆነ ይታወቃል፡፡ በዚህ መሰረትም መከላከያን ወክለው የቀረቡት ጄነራል ሳሞራ የኑስና ጄነራል ሰዓረ መኮንን ናቸው፤ ሳሞራ ሙሉ ጀኔራል ነው፣ ሰዓረ ደግሞ ሌፍቴናንት፡፡ ስለዚህም መከላከያን ወክሎ የቦርድ አባል መሆን ያለበት በኢትዮጵያ የመጀመሪያው ባለ አራት ኮከብ ጄነራል የሆነው ሳሞራ መሆኑ ግልፅ ነው፡፡ የሆነውም ይኸው ነው፤ በዚህም ማንም አልተቃወመም-ከጄነራል ሰዓረ በቀር፡፡ ለምን? ሁለቱ ጄነራሎች በግል ስለማይግባቡ? በጥቅም ተጋጭተው? ሰዓረ ‹‹ሳሞራ አይመጥንም›› ብሎ አስቦ? እውነት ጉዳዩ የሁለቱ ብቻ ነው? ወይስ የሰዓረ ተቃውሞ መነሻ ምንድር ነው? …ይህንን ተቃውሞ የግለሰብ አድርገን እንዳንወስደው የሚያስገድዱ ገፊ ምክንያቶች የምላቸውን መጥቀስ እችላለሁ፡- ሁለቱም ተመሳሳይ ተቋም ወክለው መቅረባቸው አንዱ ነው፤ ሁለቱም ወታደሮች መሆናቸው ሌላኛው ነው (የወታደር ዲሲፕሊን በተለይም የኢህአዴግ ወታደራዊ አደረጃጀት ከታች ወደላይ ተቃውሞን እንደማያበረታታ ማንም አይጠፋውም) ሆኖም ‹‹የሳሞራን የቦርድ አባል መሆን በምን አያችሁት?›› ሲል የተቃውሞ ድምፁን አሰምቷል፡፡ በተጨማሪም ሰዓረ ያ ሁሉ ህዝብ በተሰበሰበበት አዳራሽ የሳሞራን ስም ሲያነሳ በሰራዊቱ ደንብ መሰረት በማዕረግ ስሙ አልነበረም፡፡ ለዚህም ነው በዕለቱ የተከሰተው ነገር ሁለቱ ጄነራሎች እያራመዱት ያለውን ልዩነት የሚያሳይ ነው የሚለውን መከራከሪያ የሚያጠናክረው፡፡ የኢትዮጵያን ፖለቲካ ለሚከታተል የሠራዊቱን ወሳኝ ጄነራሎች ከጎኑ ማሰለፍ የቻለ ማንኛውም ቡድን ዳዊት የማይኖርበት ጎልያድ ሊሆን እንደሚችል አይጠፋውም፡፡ እናም ይህ ኩነት አንደኛ ዓመቱን ሊደፍን እየተቃረበ ላለው የሁለቱ ቡድኖች ፍጥጫ የመቋጫው ቀናት እየቀረበ እንደሆነ የሚያመላክት ይመስለኛል (በነገራችን ላይ በመከላከያ ውስጥ ከሳሞራ ቀጥሎ ባለ የስልጣን ወንበር ላይ የምናገኘው በተመሳሳይ ማዕረግ የሚገኙ ሶስት አቻ ጄነራሎችን ነው፡፡ ሁለቱ ጄነራል አበባው ታደሰ እና ጄነራል ሰዓረ መኮንን ናቸው፡፡ እነዚህ ጄነራሎች አንም ቀን ተስማምተው ሰርተው አያውቁም፡፡ ስልጣናቸውና ኃላፊነታቸው ተመሳሳይ ቢሆንም አበባው የሚመራው ቢሮ በተሰሚነት ጎላ ያለ ነው፡፡ …ሳሞራ በግልፅ ‹‹በዚህ ቀን›› ብሎ ባይናገርም ከኤታማዦር ሹምነቱ የመልቀቅ እቅድ አለው፡፡ በአሁኑ አሰላለፍም ከእነአዜብ ጎን ይመደባል፡፡ አበባውና ሰዓረ ደግሞ የእርሱን ቦታ ይፈልጉታል፡፡ አበባው የሳሞራ የቅርብ ሰው ነው፡፡ ከሰዓረ ጋር ያለው ግጭትም ከሳሞራ ጋር ካለው ግንኙነት ጋር ይያያዛል)
የሆነ ሆኖ ‹‹ቀዝቃዛው ጦርነት››ን በሚመለከት ተጨማሪ ነጥብ ልጥቀስ፡፡ ከቀኑ ስብሰባ በኋላ በሸራተን ሆቴል ለፋውንዴሽኑ ገቢ ማሰባሰቢያ አንድ ፕሮግራም ተዘጋጅቶ ነበር፡፡ በዚህ ፕሮግራም ላይ የጎረቤት ሀገራትን ጨምሮ የክልል አስተዳደሮች ‹‹አቅማችን ይመጥናል›› ያሉትን ያህል የገንዘብ ድጋፍ አድርገዋል፡፡ ከሁሉም ቀድሞ አንድ ሚሊዮን ብር ያዋጣው እነአዲሱ ለገሰ እንደግል ንብረታቸው የሚቆጥሩት ‹‹ጥረት ኢንዶውመንት›› ሲሆን፣ የአላሙዲ ‹‹ሚድሮክ ኢትዮጵያ››ም ሃያ አምስት ሚሊዮን ብር ለመለገስ ቃል ገብቷል፡፡ ትኩረቴን የሳበው ግን ይህ አይደለም፤ ገቢና ወጪው ከህዝብ ብቻ ሳይሆን ከውጪ ኦዲተርም አይን የተሰወረ ነው
የሚባለው እጅግ ባለፀጋው የህወሓቱ ‹‹ኤፈርት›› በዕለቱ ሰባራ ሳንቲም ለማዋጣት ቃል አለመግባቱ እንጂ፡፡ ለምን? ኤፈርት በእነአዜብ ስር ከመሆኑ አኳያ ለትችት ያጋልጠናል በሚል? ወይስ ገና ያልተደረሰበት እንቆቅልሽ ይኖር ይሆን? ጥያቄው ይህ ነው፡፡ የዚህን መልስ ጨምሮ ከላይ ያነሳኋቸው ነጥቦች ሲፍታቱ ልዩነቱን እና አሰላላፉን ያጎሉታል ብዬ አስባለሁ፡፡
እንደመውጫ
በሀገራችን ላይ ‹‹ለውጥ አመጣለሁ›› የሚለው የተቀውሞ እንቅስቃሴ ኢህአዴግ ወደ ስልጣን ከመጣ ጀምሮ ‹‹ይህን ዓመት አያልፍም!›› በሚል ሟርት ሲጠመድ፣ ድርጅቱ ግን ሃያ ሁለተኛ ዓመቱን ሻማ ለኩሶ ሊያከብር ቀናት ብቻ ቀርተውታል፡፡ ዘንድሮም የመለስን ሞት ወይም የግንባሩን መከፋፈል ብቻ ስናመነዥክ የቋመጥንለት ለውጥ የውሃ ሽታ ሆኖ ነገሩ ሁሉ ‹‹የሞትንም እኛ፤ ያለንም…›› እንዳይሆን እሰጋለሁ፡፡ እናም በላያችን ላይ እያመፀ ያለውን ፍርሃት ማረቅ ያስፈልጋል፤ ከመቼውም ጊዜ በላይ አንድነት ያስፈልገናል፤ ከኢህአዴግ በኃላም ሊኖር ስለሚገባው ለውጥ መነጋገር ያስፈልጋል፤ ስርዓቱ ሀገር የሚጠቅም አለመሆኑን በበቂ ሁኔታ ገብቶናልና፣ የርዕዮተ-ዓለም ወይም የፖሊሲ ድክመቱን በምክንያትና አመክንዮ (ሎጂክ) እየተነተንን ብቻ ተጨማሪ ጊዜ ማባከኑ ፋይዳ የለውም፡፡ ፋይዳ ያለው በሰላማዊ መንገድ አደባባይ ወጥቶ የስርዓት ለውጥ ማድረግ ነው፤ ትንተናዎችም ይህ አይነቱን እንቅስቃሴ ወደ መሬት ማውረድ የሚቻልበት እና ከኢህአዴግ በኋላስ? የሚለው ላይ ሲያተኩሩ ነው፡፡

Sunday, 28 April 2013

የዘረፋ ውሎ በእንዳማሪያም (ገብረመድህን አርዓያ)

ገብረመድህን አርዓያ
ፕርዝ፣ አውስትራሊያ

ስብሃት ነጋ ባለፈው ሳምንት አዲስ አበባ በሚታተመው የአዲስ አድማስ ጋዜጣ ላይ የሰጠውን ቃለ መጠይቅ አነበብኩት:: ስብሃት ነጋ “ኢህዴግን የመሰለ ፓርቲ በአፍሪካ የለም” እና ሌላም ብዙ ፣ ብዙ ይላል:: ይዘብታል ፣ ይፎክራል፣ ይሸመጥጣል፣ ያቀረሻል፣ በህዝብ ሞራል ላይም ያላግጣል:: ብዙም አልደነቀኝም:: ስብሃትም ሆኑ የዚህ ፋሺስታዊ ስርዓት አንቀሳቃሾች በብዙሃን ደም ላለፉት አርባ አመታት ታጥበዋል ፣ ታሪክ አውድመዋል ፣ እጅግ ከፍተኛ ዘረፋ ፈጽመዋል ፣ አገር ቆርሰው ሸጠዋል:: በጣም ከፍተኛ ወንጀል የሰሩ ሰዎች እንደመሆናቸው በአገሪቷ የፖለቲካ ለውጥ ከመቼውም ጊዜ በላይ መቀጣጠሉ እንቅልፍ እንደነሳቸው እያየን ነው:: አዎን ስብሃት ገና ፣ ገና ከዚህም በላይ ብዙ ይናገራል ፤ ቁጣው እያየለ በሄደ ቁጥር ብዙ ወንጀሎችም ይሰራል::
Gebremedhin Araya former TPLF
አቶ ገብረመድህን እርአያ
የኢትዮጵያውያን ገበሬዎች ዋይታ በቤኒሻንጉል እና ጉራፈርዳ፣ የባህታውያን ለቅሶ በዋልድባ ፣ የእስልምና እምነት ተከታይ ኢትዮጵያውያን የፍትህ ጥያቄ በመላ ሃገሪቱ ፣ ሌላም ፣ ሌላም:: ወያኔ ኢህአዴግ በአገር እና በወገን ላይ የሚያደርሰው ጥቃት በግብ ደረጃ የተያዘ በመሆኑ ይብሱን ተጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚችል በእርግጠኝነት መናገር ይቻላል:: ዛሬ ላይ ከዳር ቆመው የሚመለከቱ ሰዎችም ሆነ በስርዓቱ ውስጥ ያሉ ካድሬዎች እና አገልጋዮች ይህንን ሃቅ በደንብ ልብ ብለው ሊመለከቱት ይገባል:: የጥቃት ዱላው በአንድ ወይም በሌላ በኩል አይደርስ የሚመስልበት ቦታ ሁላ ይደርሳል::
ኢትዮጵያውያን ከምንም ነገር በላይ ለሃይማኖት እና የእምነት ተቋሟት ታላቅ ክብር ይሰጣሉ:: በዛሬ ጽሁፌ ለማንሳት የፈለግኩት ጉዳይ በአንድ ወቅት በወያኔ ኢህአዴግ ውስጥ ታጋይ በነበርኩበት ወቅት በዘመቻ ከስብሃት ነጋ እና ከሃለቃ ጸጋይ በርሄ ጋር ሌሎች ሁለት ታጋዮችም ተጨምረውበት አንድ ገዳም እንዴት እንደፈርን እና እንደዘረፍን በማሳየት ስብሃትም ሆነ ድርጅቱ እንዴት ለአገራዊ እና ሃይማኖታዊ ተቋማት ያላቸውን ንቀት ለማሳየት ነው:: ጊዜው ሕዳር ወር 1971ዓ.ም. እና የተ.ሓ.ህ.ት. 1ኛ ጉባኤ እየተቃረበ የመጣበት ወቅት ነበር። ድርጅቱ ለጉባኤው ማካሄጃ በሚል ሰበብ የትግራይ ደሃ ገበሬዎችን ንብረት እና ገንዘብ በስፋት መቀማቱን በዘመቻ ተያይዞታል:: ሃብትና ንብረታቸው የተዘረፈ ንጹሃን የትግራይ ገበሬዎችንም ሃለዋ ወያኔ በማስገባት መፍጀቱ ተጧጡፏል፤ በወቅቱ የተ.ሓ.ህ.ት. ቤዝ በለሳ፤ እገላ ወረዳ ውስጥ ይገኛል። ብዙ ክፍሎች፤ ማለትም 02 ወታደራዊ ማሰልጠኛ፤ 03 ህክምና፤ 04 ፖለቲካ ጽ/ቤት፤ 05 ክፍሊ ኢኮኖሚ፤ 09 መሳሪያ ግምጃ ቤትና 06 ሃለዋ ወያነ ተበለው ተከፋፍለው እዚሁ ቦታ ላይ በተለያየ አቀማመጥ ሆነው ይሰራሉ። አቦይ ስብሃት በ04 ፖለቲካ ጽ/ቤት በሚታዘዙ እና በአዲ ጨጓር እና በለሳ ምይ ሃማቶ ላይ በሚገኙ ሁለት ሃለዋ ወያኔዎች(እስር ቤቶች) ንጹሃንን አሳስሮ ያስገርፋል፣ ያስገድላል:: እኔ በወቅቱ የህክምናው ክፍል ሃላፊ ነበርኩኝ:: እና ታዲያ በዚሁ አንድ የህዳር ቀን በስብሃት የተጻፈ ቀጭን ደብዳቤ በምሰራበት የህክምና ክፍል ደረሰኝ:: ደብዳቤው እንዲህ ይላል : ነገ ጠዋት ልክ በ2 ሰዓት መሬቶ እንድትጠብቀኝ፤ ወደ ሽራሮ ለሥራ ጉዳይ አብረን እንሄዳለን:: ለምን ፣ እንዴት ፣ በምን ተብሎ አይጠየቅም፤
በነጋታው እንደታዘዝኩት በተባለው ሰዓት መሬቶ ቁሽት ቀድሜ ደረሼ ቆየሁት። እሱም በሰዓቱ መጣ። ተያይዘን ጉዞአችንን ወደ ጭላ ወረዳ ቀጠልን። ቀኑን ሙሉ ስንጓዝ ውለን በመሃልም ግርማይ ጀብር የሚመራት አንድ ሃይል ተቀብላን አንድ ቦታ አደርን። ከአስመራ ወደ አድዋ የሚወስደውን መንገድ ከሌሊቱ 10 ሰዓት ላይ አሻገሩን። ይህ መንገድ ሁልጊዜ የኢትዮጵያ ጦር አይለየውምና ለመሻገር ጥንቃቄ ይሻል::
ጭላ ከጥዋቱ 2 ሰዓት ገባን። እዛ የቆዩን ሃለቃ ፀጋይ በርሄ–የላይ አድያቦ ሕዝብ ግንኙነት፤ አጽብሃ ሀ/ማርያም–የአንከረ ሕዝብ ግንኙነት፤ ቀሺ ታደሰ–የክርቢት ነውጠኛ መሪ ነበሩ። እኔና ስብሃት ተደምረን አምስታችን ጭላ ውለን ስብሃት ቀድሞ ለወጠነውና አስቅድሞ መረጃው ለሌለኝ የዘረፋ ስራ ወደ እንዳማርያም ገዳም ጉዞ ጀመርን:: ሃለቃ ፀጋይ በርሄ በስብሃት በታዘዘው መሰረት አስቀድሞ ጥናቱን ጨርሶ ስለነበር፤ የቤት ክርስትያኑን አቃቤ ግምጃ ቤት ባህታዊ ማን መሆናቸውን እና የት አካባቢ እንደሚኖሩ አውቋል። ሌሎቻችን ታጣፊ ክላሽንኮቭ ስብሃት ነጋ ደፍሞ ሽጉጥ ታጥቋል። ለምን እና ወዴት እንደምንሄድ ቀሺ ታደሰ፤ አጽብሃ ሃይለማርያምም ሆነ እኔ አናውቅም። ኋላም ተጉዘን እንዳማርያም ቤተ ክርስቲያን ገባን። ቤተ ክርስቲያኑ በጥንት ዘመን በአብርሃ ወአፅብሃ ዘመነመንግሥት የተሰራ፤ በጣም ሰፊና ብዙ የአትክልት እና ፍራፍሬ እርሻ የሚለማበት ገዳም ነው:: በመነኮሳት ጉልበት በመስኖ የለማ ሎሚ፤ ሙዝ፤ ብርቱካን፤ ትርንጎ፤ መንደሪን ገዳሙን ከቦታል። መቼም አካባቢው ውብ እና ለመንፈሳዊ ህይወት የተመቸ ነው:: በእድሜ የበለጸጉ ባህታውያን፤ ቀሳውስት፤ መናንያን እና ዲያቆናት በገዳሙ ዙሪያ መንፈሳዊ ህይወታቸውን ይመራሉ። ውስጥ ለውስጥ ብዙ ከሄድን በኋላ ከፊታችን አንድ ዲያቆን አገኘን። ሃለቃ ፀጋይ ዲያቆኑን ለብቻ ነጥሎ አናገረው፤ ምን እንደተነጋገሩ እኔ ካለሁበት ብዙም አይሰማም ብቻ ሁለቱ ተያይዘው ከፊት እየመሩ ወደ አንድ ቤት ውስጥ አስገቡን። ቀጥሎም ስብሃት ነጋ እንዲህ አለ፤ ሌሎቻችሁ እዚሁ ቆዩ:: እኔ ፣ ገ/መድህን እና ሃለቃ ፀጋይ ብቻ የገዳሙን አስተዳዳሪ ለማናገር እንሄዳለን:: ከዚያም ሶስታችንም ተያይዘን ከነትጥቃችን ወደ ገዳሙ አስተዳዳሪ ቤት አቀናን:: የገዳሙንም አስተዳዳሪ ከቤታቸው አገኘናቸው:: ለአፍ ያህል ሰላምታ ከተለዋወጥን በኋላ ስብሃት ጊዜ ሳያጠፋ “የመጣነው ገንዘብ እንዲሰጡን ስለሆነ ያለዎትን ሁሉ ይስጡን!” አላቸው። ለመነኩሴው ግር የሚል ትዕዛዝ ነበር:: ብዙም ሳያቅማሙ “እኔ አልሰጥም፤ የእመቤቴ ብርሃን ንብረትና ሃብት ላይ የማዘዝ መብት የለኝም:: አልሰጥም::” በማለት እቅጩን በግልጽ አማርኛ ተናገሩ:: ስብሃትም አይኑን እያጉረጠረጠ ድምጹን ከፍ አድርጎ አምጡ ማለቱን ቀጠለ:: ስብሃት በቀላሉ እንደማይመለስ በድምጽም ፊቱን በመቀያየርም እንዲረዱ አደረገ ፣ ምስኪኑ አባትም አማራጭ እንደሌላቸው ተረዱ::ትንሽ አስብ አደረጉና ወደውስጥ ገብተው የተቋጠረ ከረጢት ተሸክመው መጡ።
ባዘነ አንደበት እንዲህም ሲሉ ተናገሩ ፤ “የቤተ ክርስቲያን ሃብት ወድጄ ፈቅጄ ሳይሆን የሰጠኋችሁ አስገድዳችሁ እና አንቃችሁ እንደወሰዳችሁ እወቁት::” ከዚያም ከረጢቱን አልሰጥም በማለት ብር 50,000 የታሰረ ገንዘብ ከፊቱ ዘረገፉለት። ስብሃትም በፍጥነት ይዘነው በመጣነው ‘ሃቨር ሳክ’ በሚባል ወታደራዊ ሻንጣ ሞልተን ተሸክመን እንድንወጣ አዘዘ:: እኛም የተባልነውን አደረግን:: ባህታዊውም በመውጫችን ላይ እንዲህ አሉ፤ “ነገ ጠዋት ለሕዝበ ክርስቲያኑ የሆነውን ሁሉ እናገራለሁ::” የተዘረፈውን ገንዘብ እኔና ስብሃት ተሸክመን ተመልሰን በለሳ ማይሃምቶ ገባን።
የተፈጸመውን የዘረፋ እና የገዳም ደፈራ የአካባቢው ሕዝብ ሁሉ ሰማው፤ በተሰራው ስራም ክፉኛ አዘነ፤ አወገዘውም። ስብሃት ድርጊቱ የየግል ምስጢራችን ሆኖ መጠበቅ እንዳለበት አስጠነቀቀን። ለዘረፋው ስራም ባለን ድርጅታዊ ታማኝነት እንደተመረጥን ገለጸልን። እንግዲህ ይህ አንድ ገጠመኝ ብቻ ነው:: ዘረፋ፣ ማውደም ፣ ታሪክ እና ቅርስ ማጥፋት ፣ የእስላምም ይሁን የክርስቲያን ቤተ እምነቶችን መድፈር እና ማበላሸት ለህወሃት የሰርክ ስራዎች ናቸው::
በአለቃ ገበረ ሃና ስም የሚነገር አንድ ታሪክ አለ:: ልጅቷ አለቃ ጋር ሄዳ “ጎረምሶቹ ሁሉ ድንቼ ፣ ድንቼ እያሉ ይጠሩኛል:: ለምን ይመስልዎታል::” ብትላቸው አለቃም እንዲህ አሉ:: ” ሊልጡሽ ፈልገው ነዋ!”:: ትናንትና በዘር እና በሃይማኖት እየመረጠ የአንድን አገር ወንድማማቾችን አንዱን ለአንዱ ታሪካዊ ጠላትህ ነው ፤ ላንተ ህልውና ከኔ በላይ ላሳር እያለ ሲመጻድቅባቸው የነበሩ የሃይማኖትም ሆነ የብሄር ቡድኖችን ከነጠለ በኋላ ያለ ሃይ ባይ ሲያጠቃ እያየን ነው:: ዛሬ ላይ በኢትዮጵያ እስር ቤቶች አስር ሺህ በሚቆጠሩ ኦሮሞዎች ታጭቀዋል:: በቃሊቲ ፣ በጨለንቆ ፣ በዝዋይ ፣ በሸዋ ሮቢት ፣ እና በሌሎችም በይፋ ባልተመዘገቡ የወያኔ ማጎሪያዎች ውስጥ ዜጎች ያለሃጥያታቸው ታስረው ይሰቃያሉ::
ስርዓቱ ዛሬ ላይ በሰፊው በእስልምና እምነት ተከታዮች ላይ የመጨረሻውን ዱላ ከማንሳቱ በፊት ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያንን የማጥቃቱን ስራ ሙሉ አቅሙን አሳርፎ ሰርቷል:: ከኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮች በቀር በጉዳዩ ብዙም ግድ ያለው አልነበረም:: ነገ ደግሞ ተረኛ የካቶሊካዊት ወይም የሌላ ወንጌላውያን ቤተክርስቲያናት ሊሆኑ እንደሚችሉ መገመት አይከብድም:: ይህን ዘረኛ እና ከፋፋይ ስርዓት በመታገስ እና በማስታመም የትኛውም የህብረተሰብ ክፍል ነገ ጥቃት ተቀባይ ሊሆን አይገባም::
ስለወያኔ ማንነት ይኸው ለአመታት የተናገርኩት አንድ በአንድ ጊዜውን እየጠበቀ ሲፈጸም አየን:: አሁን ከመቼውም ጊዜ በላይ ኢትዮጵያውያን በአንድ ድምጽ በቃ የሚሉበት ጊዜ ላይ ደርሰናል:: የለውጥ ጊዜ እየቀረበ ነው:: ኢትዮጵያውያን አይን ለአይን ተያይተው ፤ ልብ ለልብ ተግባብተው ይህንን ዘረኛ እና ፋሺስታዊ ስርዓት ከዚያች ቅዱስ አገር የሚያጠፉበት ጊዜ በእውነትም እየቀረበ ነው:: ኢትዮጵያውያን በአንድነት ሲሰሩ ምን ማድረግ እንደሚችሉ እስከ አፍንጫው በታጠቀው የወራሪው የፋሺስት ኢጣልያ ጦር ላይ የተቀዳጁትን የአድዋውን ድል ማስታወሱ ብቻ በቂ ነው::በአዲስ ተስፋ ለህልውናቸው እና ለቀጣይ ትውልድም የምትበቃ አገር እና መንግስት ለማቆም ሊሰሩ የሚገባበት ወቅት እየመጣ ነው:: በመጨረሻም ከሰሜን እስከ ደቡብ ፤ ከምስራቅ እስከ ምዕራብ:: እስላም እና ክርስቲያን ሳይሉ ፤ ኦሮሞ ፣ አማራ ፣ ትግሬ ፣ ጉራጌ ፣ ወላይታ ፣ አገው ፣ አፋር ፣ ቤኒሻንጉል ፣ ስልጤ ፣ አደሬ ነኝ ብለው ወያኔ በሰፋላቸው የዘረኝነት ወጥመድ ውስጥ ሳይወድቁ እጅ ለእጅ ተያይዘው ለወሳኝ የፖለቲካ ለውጥ እንዲሰሩ ጥሪዬን አስተላልፋለሁኝ::
ኢትዮጵያ ለዘላለም ትኑር
ገብረመድህን አርዓያ
ፕርዝ፣ አውስትራሊያ


Sunday, 21 April 2013

Ethiopians in Norway Chased TPLF Ambassador


Norway police stopped meeting in Tasta Bydelshus

Source: Aftenbladet
The police came out with three cars and six policemen and stopped a meeting of Tasta bydelshus where the atmosphere was becoming so very irritably among the more than 300 Ethiopian origin attendees.
The 300 attendees were Ethiopian asylum seekers or people with Ethiopian background. The police feared that it would get completely out of control when people in the audience went to the hard verbal confrontation against two representatives from the Ethiopian Embassy in Stockholm who had called for and chaired the meeting.Breaking News: Ethiopians in Norway Chased TPLF Ambassador
The police gave the first message that all protesters to leave the meeting while the two embassy people and their potential supporters can be seated. This denied the attendees protesters, and several feared it would come to an open confrontation between police and people in the audience. Then, specific efforts manager Øyvind Sveinsvoll of Rogaland police to stop the meeting and clear the room.
It was a wise decision, said several of those present protesters. They did not want the two embassy people should be left as “victors” while they were evicted.
- Our goal was to stop the meeting. We managed, says one of them to Eve magazine.
Had to isolate embassy people
The atmosphere was tense that the police chose to isolate the two embassy people from the rest of the participants. TheyBreaking News: Ethiopians in Norway Chased TPLF escorted them out to a private car that carried them away from the area. The 300 attendees were then drop out of the courtroom.
There was general consul at the Ethiopian Embassy, ​​Abay Mebrat Beyene, who would chair the meeting with embassy secretary. The main theme was collecting money in the Ethiopian exile to a very controversial prestige project for the regime in Ethiopia.
Mass demonstrations abroad
The Ethiopian authorities have tried to keep similar “recovery meetings” both in South Africa, Saudi Arabia, the U.S. and Germany, and each time meetings have ended in massive demonstrations against human rights violations in Ethiopia. People imprisoned without trial, free elections are abolished, freedom of speech likewise, newspapers are state controlled and hundreds of journalists imprisoned.
Not voluntary payment
Several took the floor during the meeting and said this was not a voluntary fundraising. Those who did not pay the money, you could expect problems when they contacted the embassy to obtain a passport or ID papers.
Gearing up for the Oslo-riot
Saturday’s meeting was the first of its kind in Norway. And exiled Ethiopians came in separate buses from Oslo, others came from Steinkjær, Otta, Stord and Bergen to demonstrate in Tasta bydelshus against the regime in Ethiopia.
28th April, the Ethiopian Embassy in Stockholm holds a similar meeting in Oslo.
- We are going to fill the buses with protesters, said several of those present to Eve magazine.

Thursday, 18 April 2013

ታላቋ ትግራይን” የመመስረት የ 21 ዓመታት ጉዞ


ዕውነቱ ታየ (ከባህር ዳር)
በ1968 ዓ ም ባወጣው ማንፌስቶ ህወሓት “ታላቋን ትግራይ” ከኢትዮጵያ ገንጥሎ የራሷን ሪፐብሊክ እንድትመሠረት የማድረግ ግብ ነድፎ እንደነበር የግንባሩ መስራች አባላትThe 1976 TPLF Manifesto TPLF’s “Republic of Greater Tigray” የመሰከሩት ጉዳይ ነው። በኢትዮጵያዊነቱ በሚኮራው የትግራይ ሕዝብ ማንፌስቶው ተቀባይነት እንደማያገኝ የሕወሓት መሪዎች ሲረዱ ትተነዋል ብለው ቢያውጁም እነመለስና ስብሀት ግን ለ 21 ዓመታት ሲፈፅሙት የኖሩት ያን ግብ ለማሳካት ነበር። ዋና ዋናወቹን ክንውኖች እንመልከት፦
1ኛ. ህወሓት ጫካ እያለ የሰራውን “የታላቋን ትግራይ” ካርታ እውን ለማድረግ ከጎንደርና ከወሎ ሰፋፊ ለም መሬቶችን በማንአለብኝነት በመውሰድ ወደትግራይ ከለለ። ኢትዮጵያን በዘር ሸነሸነ፤ ኢትዮጵያዊያንን በዘር በመከፋፈል ስለ አንድነታቸው ሳይሆን ስለልዩነታቸው እያሰቡ እንዳይተባበሩ ለማድረግ ተጣጣረ፤ በኢትዮጵያዊነት ላይም ዘመተ።
2ኛ. ሕወሓት ባረቀቀው አዲስ ህገ መንግስት “የራስን ዕድል በራስ መወሰን እስከ መገንጠል ድረስ” የሚል አንቀፅ አስገባ፤ በአንቀፅ 39 ላይ ተቃውሞ ሲነሳ መለስ ንዴቱን መቆጣጠር ተስኖት በቁጣ መልስ ይሰጥ እንደነበር እናስታውሳለን።
3ኛ. በትግራይ ውስጥ ታላላቅ ኢንዱስትሪዎችን መገንባት፤ ይህ ዕቅድ በመጀመሪያዎቹ 10 ዓመታት በአብዛኛው የተከናወነ ሲሆን ትግራይን የኢንዱስትሪ ማዕከል ለማድረግ በስፋት ሲሰራ ቆይቷል። በሁመራ የሚመረተው ጥጥ ለአድዋ ጨርቃጨርቅ ፋብሪካዎች በጥሬ ዕቃነት ሲያገለግል ሰሊጡ ደግሞ ወደውጭ እየተላከ የወያኔ መሪዎችን የዶላር ክምችት በማድለብ ላይ ይገኛል። ሞሰቦ ስሚንቶ ፋብሪካ ደግሞ ምርቱን ወደ ሱዳን ይልካል፤ መስፍን ኢንዳስትሪያል ኢንጅነሪንግ በበኩሉ የተሽከርካሪ ገበያውን ለመቆጣጠር እየተጋ ይገኛል።
4ኛ. ሁለቱን ታላላቅ ጎሣዎች ማለትም ኦሮሞውንና አማራውን ማዳከም፤ ሕወሓት ገና ጫካ እያለ ኢትዮጵያን ለማዳከምና ለመበታተን በአማራው ሕዝብና በኦርቶዶክስ ክርስትና ሀይማኖት ላይ መዝመት እንዳለበት የነደፈው ግብ እንደነበርና አሁንም እየተገበረው እንዳለ ወንድማችን አቶ ገብረመድህን አርአያ በየጊዜው ሲያስታውሰን ቆይቷል። ባለፉት 21 ዓመታት ወያኔ በተለይ የአማራ ተወላጆችን ሲረሽን፣ በገደል ሲወረውር፣ ከቤት ንብረታቸው ሲያፈናቅል ኖሯል፤ አሁንም ይህን እኩይ ዓላማውን ቀጥሎበታል። እጅግ በርካታ የኦሮሞ ምሁራንና ተማሪዎችን መግደል፣ በአሸባሪነት መክሰስና በእስር ቤት ማጎሩንም ቀጥሏል።
5ኛ. ትግራይን በኃይል አቅርቦት ራሷን ማስቻል፣ በመጀመሪያ ወያኔ ጭስ አባይ ቁጥር 2 ብሎ ከሰራው የኃይል ማመንጫ የሚነሳ የኃይል ማስተላለፊያ መስመር እስከ ትግራይ ዘረጋ፤ የአባይ ውሀ የተጠለፈው ፏፏቴው ከመድረሱ በፊት ስለሆነ ወደጭስ አባይ የሚጎርፈው ሀገር ጎብኝ በእጅጉ ቀነሰ፤ ከዚያም የተከዜን ኃይል ማመንጫ ገነባ፤ አሁን ደግሞ በመቀሌ አካባቢ የነፋስ ኃይል ማመንጫ ግንባታ በፈረንሳይ ኩባንያ በመጠናቀቅ ላይ ይገኛል።
6ኛ. ትግራይ የራሷ ወደብ እንዲኖራት ማድረግና ከወደብ የሚያገናኛት የባቡር ሀዲድ መዘርጋት፣ ከጥቂት ወራት በፊት አቶ ኃይለ ማሪያም ደሳለኝ በታጁራ ወደብ የመሠረት ድንጋይ አስቀምጠው ተመልሰዋል፤ በመለስ ዕቅድ መሠረት ያ ወደብ በቀጥታ በባቡር መስመር የሚገናኘው ከትግራይ ጋር ነው።
7ኛ ትግራይን በማዕድን ሀብት ማበልፀግ፣ እስካሁን ድረስ በትግራይ የማዕድን ፍለጋ በስፋት ሲካሄድ ቆይቷል፤ በቅርቡ የተገኘው የወርቅ ማዕድን ለወያኔ ተስፋ ሰጪ ሆኗል፤ በግዙፉ የኤፈርት ኩባንያ የሚካሄዱ የማዕድን ፍለጋ ፕሮጀክቶች እየተበራከቱ ነው።
8ኛ. የኢትዮጵያን ኢኮኖሚ በሕወሓት ኩባንያዎች ቁጥጥር ሥር ማድረግ፤ ባለፉት 21 ዓመታት ከሕወሓት ጋር ንክኪ የሌላቸውን ነጋዴዎች ከገበያ በማስወጣት ወያኔ የሀገር ውስጡንና የውጭውን ንግድ ተቆጣጥሯል። በይፋ ጤፍ ወደውጭ እንዳይላክ ቢያውጅም የራሱ ነጋዴዎች በኮንትሮባንድ ጤፍ ወደውጭ እየላኩ የጤፍ ዋጋ እጅግ እንዲንር አድርገዋል፤ አብዛኛው የኢትዮጵያ ሕዝብ ግን በልቶ ማደር እያቃተው ነው።
ስለዚህ ወያኔ እስከቻለ ድረስ በስልጣን ላይ ተቀምጦ ኢትዮጵያን ለመግዛት፣ ከስልጣን ቢባረር ትግራይን ከኢትዮጵያ ለመገንጠል መሠረቱን ጥሎ አጠናቋል። በዘረኝነት መርዝ እስከእለተሞቱ ተለክፎ የነበረው የመለስ “ራዕይ” ይህ ነበር፦ ኢትዮጵያን መበታተን፣ አማራውን ማዳከምና ማጥፋት፣ ሌሎች ብሔረሰቦችን እርስ በእርስ ማናከስ፣ “ታላቋ
ትግራይ” ን መመሠረት። ይህን የዘረኝነትና ፀረ ኢትዮጵያዊነት “ራዕይ” ነው እናስቀጥላለን የሚባለው።
ኢትዮጵያ ለዘላለም ትኑር!

Wednesday, 17 April 2013


Behind the Ethnic Cleansing in Benishangul-Gumuz

by Fekade Shewakena
The despicable and barbaric action of targeting, evicting and deporting ethnic Amaharas from the Benishangul-GumuzThe despicable and barbaric action of targeting, evicting and deporting ethnic Amaharas. ethnic state in western Ethiopia is a horrific crime and a crime against humanity by any measure and the outrage of Ethiopians across the world is justified.  The stories we hear from the victims themselves and the witnesses who saw it are heart wrenching.  Thanks to social media and communication technology, we are hearing from the victims themselves and seeing some of their tragic pictures in real time irrespective of where we live.  Thanks to the folks at ESAT TV and Radio for the relentless coverage.  I have even heard many supporters of the Ethiopian regime, at least those who live outside of Ethiopia, condemn this barbarism.  They should be applauded for that.   What kind of sane person cannot be outraged when watching this replay of a Nazi pogrom that targets an ethnic group who were literally frog-marched and, in the words of the victims themselves, told to go to “their country” and “wherever their ancestors were born”?  What do you feel when you are told this nonsense in your own country, the country your fathers and forefathers defended and died for?  The victimized ethnic Amharas were beaten, violently dragged off their homes and forced to pay for the trucks that packed them inhumanely, transported them out of the Benishangul Gumuz state, and dump them at the edge of another ethnic homeland without anything to help them stay even for a day.   The government has not even denied or confirmed reports that one truck loaded with more than sixty people had overturned at night and fifty nine deportees were killed.  We heard that women were giving birth in the wilderness and children died of suffocation.   What kind of decent human being would watch this unconscionable action of a government do this to its own people, particularly to the most vulnerable and not get outraged?
While we are at it, it is good to know that this is a part of Ethiopia where even Sudanese nationals related to tribes inside Ethiopia freely move in and out as they wish and depending on the season of their comfort.  Note also that the Amharas are not a minority in this ethnic region.  Based on the 2007 census, Amharas with 21.8% are the second largest ethnic group among six other ethnic groups inhabiting the area. The largest ethnic group, the Berta, is only slightly larger than the Amhara at 25.4%.  Important to note is also that the Amhara are allowed only to elect officials to all levels of government but cannot be elected themselves – democracy Ethiopian style. And lo and behold, this is the area where we are building the huge Nile Dam that we are being asked to contribute money for and that Sudan and Egypt hate like the plague.
Only the Ethiopian government media thinks it is hiding this horrific story.    Embassies of Ethiopia’s donor countries in Addis Ababa, who tirelessly tell us how they care for civilization and human rights, have also chosen to look the other way.  This barbarism is theirs too as they are underwriting it in so many ways. That may partly explain their silence.  The only silver lining I found in this whole sad story is that the local, indigenous tribes and ethnic groups have not joined the officials in this crime.  Many, we even heard, were sympathetic to the victims. We all need to be proud of them.  They have not lost their senses even as their chiefs lost theirs.
But here is the major point.  Many Ethiopians seem to miss the root cause of this crime and get outraged at the chaffs.   The root cause of this ethnic cleansing and the factor that created it is embedded in the vision set out for Ethiopia by its rulers, the TPLF/EPRDF, as soon as they took power.   The officials of the Benishangul-Gumuz state and those in Guraferda, Bench Maji Zone, in the Southern Ethiopia Regional State, were executing a Grand Vision imbedded in the creation of the ethnic homeland – the Killil.    That is why some officials seem to be surprised by our surprise and were giving incoherent responses to some media interviews.  In a way, you can argue that the local officials who are doing this crime are also victims of the Grand Vision which they were told was a good official policy.
The Benishangul officials somehow failed to learn from their comrades in the Southern Regional State in Guraferda Bench Maji who as we speak are doing the same thing.   Had they done it a few victims at a time, the outcry would have been easily muted.   In the Guraferda case, they seem to get smarter after doing a massive eviction when they started out last year.    Now they are doing it on “a smaller group of victims at a time” basis.  They seem to have learnt that the larger their victims the louder the visibility and outrage.   Other than that, the local officials are doing their job prescribed in the Grand Vision.
When Meles Zenawi said, “what is Axum to the Wolayita and the Castles of Gondar to the Oromo”, he may have spilled the beans quite early in his tenure, but he was not saying it out of ignorance or saying anything outside of what he believed.   The suggestion was to create a psychology among people that anybody born outside of your ethnic homeland does not belong with you – that Ethiopia’s numerous ethnic groups are mechanically joined units that share very little among one another.   The Grand Vision stipulates that the best way to divide and rule Ethiopia, and fight age-old and powerful Ethiopian nationalism that stood on their way, was to reduce it to divided units and inward-looking ethnic nationalism.  Of course, this was not an innovation by Meles or TPLF.    It was first invented by the Italians who twice invaded Ethiopia and, to their unforgettable surprise, found out that Ethiopian nationalism is more powerful to tear down, and that it is hard to divide Ethiopians along their ethnicity and conquer their country.   A version of the current ethnic map is first made by Italian strategists and visionaries, if you can call them that.
Please don’t get me wrong.  I am all for the rights of ethnic groups to promote their cultures, languages, etc., and believe that any attempt at democratizing Ethiopia should do its best to do away with ethnic inequality in the country.  I also know it is a challenge for any government trying to address it.  I have monkeyed with Marxism- Leninism when I was a collage kid.  When I began to see and understanding my country fully, I found out that any solution for Ethiopia’s ills can only be based by studying and understanding Ethiopia and its complexities and devising indigenous solutions and not by importing European ideas.  I believe we can find our own solutions.
Anybody who thinks that the motive behind the manufacturing of the “killil state” by the TPLF/EPRDF was to empower ethnic groups and help them promote their language, culture etc, and do away with ethnic inequality, was apparently taken for a ride or has not paid attention to the philosophy embedded in the formation of ethnic homelands – the killil.  The fact is you don’t necessarily need the ethnic killil to make ethnic groups or so called “nations” and “nationalities” and “peoples” equal.   In fact, for ethnic groups to be equal citizens in the country, you don’t necessarily have put them inside a geographic enclave.  I am a student of geography.    I can make you digital maps of ideal federal states that can be optimally used to help avoid inequality between ethnic groups, fight poverty, and strengthen the Ethiopian union, all at the same time, by crunching hundreds of variables on a computer.  It is even possible to avoid the current ridiculous hierarchical classification of ethnic groups into “nations”, “nationalities” and “peoples” which inherently perpetuates inequality.
The current practice only exposes the regime that it does not have even a slight commitment to the rights of ethnic groups.  I know many have come to this conclusion by looking at what the regime is doing to the Agnuak in Gambella.   According to current practice in Ethiopia, you will lose your citizenship rights, if you are a citizen at all, as soon as you move from your designated ethnic homeland and move to another.   Think about it.  In the country where I currently live, the son of a Kenyan immigrant is the President of the country.  When I think of it, it painfully reminds me of how far in the past my beautiful Ethiopia still lives in.   My children and grand children can become presidents or senators in the country that gave me refuge.   My relatives who live outside of their ethnic homeland in their own country are not allowed to run and hold even a “kebele” office.   It is simply unconscionable that this is happening in the twenty first century.   Has anybody wondered why individuals of mixed ethnicity, which probably number more than thirty million, are forced to choose between their father’s and mother’s ethnicity when they are issued ID cards? Isn’t this a crime against an entire people?
So please don’t tell me that the ethnic homeland states of Ethiopia are set up with the good intention of helping ethnic groups achieve equality.   Ato Meles Zenawi and those who shared his Marxist- Leninist views very well know that there cannot be a sustainable oppression of one group of people by another without an economic basis.  The only economic basis with which the ruling classes in Ethiopia in the past, be it Amahara or a multiethnic class, was able to oppress another group for a long period of time was because of unequal land ownership.   But the dergue, Mengistu Hailemariam’s government, has done away with that seventeen years before the TPLF took over.  The dergue also targeted Amharas and killed many.   In the absence of an economic basis to point to as the basis of oppression, TPLF leaders have to manufacture some tool.   The only tool they found in their tool box was linguistic differences and the hatred of the “other”.    People were encouraged to hate one another and feel their differences with others more than what they share in common.   That was why they dismissed Ethiopia’s long recorded history, the very thing that joins us in pride as Ethiopians as “Teret” (folk tale).   I see many countries use even mythologies to help them promote their union. In Ethiopia we are asked to despise even the facts on our record.
It appears that this hate is bearing bigger fruits with time and that is exactly what we are seeing in Benishangul Gumuz and Guraferda now.  What we are reaping is what has been sawn, and I am afraid this is not going to be the end of it and may not stop at the Amhara.   We are hearing that some of the Benishangul deportees are now allowed to return. Most probably this is due to the need to mute the worldwide outcry and appease some donors but not out of the realization of the wrong they did.  The damage is already done. I have no idea how this traumatized people would live a normal and secure life even if they are returned.   Some who are very traumatized are even saying they will better die on a street anywhere than return back.
If Ato Meles Zenawi was alive today, I am sure he would pull all his word-craft to justify the crime in Benishangul-Gumuz.   He already did justify the deportation from Guraferda in front of the “parliament” last year by saying that the Amhara “settlers” were destroying forests and doing unplanned use of land.   He didn’t even care his justification run in violation of the constitution.  You see, in civilized communities across the world, the constitution is meant to protect the people from government excesses and the power government holds over people.  In Ethiopia it is only quoted when there is a need to protect the government from the people and often to intimidate and throw critics and opponents into the kaliti dungeon.
The whole idea and talk about oppression of nations and nationalities, as they call them, was propagated only to patronize the ethnic elites and facilitate their cooperation in the Bantustanization of Ethiopia and reduce the country to units manageable to rule. That was how you could manufacture surrogate ethnic parties.  This was the reason the multiethnic Ethiopian People’s Democratic Movement (EPDM) was forced to become an ethnic Amhara party overnight, though it is obvious that none of it looks like a party created to help Amharas.
Folks, whether you like it or not, this is the vision that will definitely challenge Ethiopia’s survival as a nation in the future.  And this is the vision that all of Ethiopia’s officialdom and party cadres are swearing to preserve.  Be afraid not only for the Amhara, this poison embedded in the philosophy of our government’s ethnic policy can destroy Ethiopia if left unreformed.   This fire will catch more forests.  You ain’t seen nothin’ yet, as my American friends would say.
Yes, we are witnessing a painful tragedy in progress and I understand why many of you are crying.  I myself did shade some tears when listening to the voices of the unfortunate.   But don’t let your tears cloud you from seeing the real reason. There is a need for a huge change in Ethiopia.
Fekadeshewakena@yahoo.com

Tuesday, 16 April 2013


Ethiopian journalist Reeyot Alemu wins 2013 UNESCO-Guillermo Cano World Press Freedom Prize

Imprisoned Ethiopian journalist Reeyot Alemu has won the 2013 UNESCO-Guillermo Cano World Press Freedom Prize.

Reeyot Alemu, the 31 year-old young Ethiopian heroine of press freedom
Reeyot was recommended by an independent international jury of media professionals in recognition of her “exceptional courage, resistance and commitment to freedom of expression,” UNESCO said in a press release on Tuesday. The Jury took note of Reeyot Alemu’s contribution to numerous and independent publications. She wrote critically about political and social issues, focusing on the root causes of poverty, and gender equality. She worked for several independent media. In 2010 she founded her own publishing house and a monthly magazine called Change, both of which were subsequently closed. Alemu was arrested n June 2011, while working as a regular columnist for Feteh, a national weekly newspaper. She is currently serving a five year sentence in Kality prison.
The UNESCO Guillermo Cano World Press Freedom Prize was created in 1997 by UNESCO’s Executive Board. It is awarded annually during the celebration of World Press Freedom Day on 3 May, which will take place this year in Costa Rica

today in Ethiopia freedom is still a pie in the sky.

The African Commission on Human and Peoples' Right session hold the 53rd ordinary session in Banjul last week. Usually the commission has also invited states, national liberation movements, specialized institutions; NHRIs, NGOs or Individuals to take part in its session. Among those organizations Arid Lands Institute has been given a statement on violation of freedom of expression particularly in Ethiopia. The following is the full statement . . . . 

Statement on Violation of Freedom of Expression

By Arid Lands Institute

Madame chair, ladies and gentlemen
Today, Ethiopia lives through the sword of the Damocles drawn against it. The scourge of the old days of the Red Terror grips the population. 90 million Ethiopians, a total population of a few countries in Africa put together, live in absolute fear. A simple test for the prevalence of unfreedom and absolute violation of freedom of expression is whether or not the population of a given country is gripped with fear when it comes to freedom of expression. That is the reality in Ethiopia today and no amount of claims on the contrary can change this fact.

Madame chair,

What distinguishes humans from animals is not the capacity to think but the capacity of humans to express what they think in speech and writing. If that capability is deprived, humans are reduced to the level of animals. Today, the Ethiopian people are reduced to this deplorable level. Ethiopia, the seat of the African Union and the Economic Commission for Africa and considered as the symbol of African independence has relinquished this prestige by muzzling its own people from expressing what they think. In as much as the population is subjected to live in fear, the government has also displayed its utter fear of the freedom of expression of the population particularly after the 2005 elections.

The government seems to have concluded that the 2005 elections gave it one major lesson: muzzling even the narrow space of expression that had existed. Muzzling the freedom of expression assumes another dimension: depriving the populace of alternative sources of information. This strategy necessitated closing down practically all private newspapers, jamming broadcasts from abroad and blocking websites that report on Ethiopia. The next step is to launch exaggerated claims on its work depicted as ‘achievements’. As a consequence: journalists who reported without fear were thrown to long term imprisonment. Eskindir Nega, an international award winning blogger, who defied the prevailing fear and wrote freely about freedom and democracy was sentenced to 18 years of imprisonment. A number of journalists who also won international awards are on trial. In appearance, it seems it is these journalists who are on trial. In actual fact however, it is freedom of expression and justice in general that is on trial in the Ethiopian courts today. 

To jam radio and TV broadcasts from abroad, the government devotes a large chunk of the tax payers’ money. It is a paradox of immense proportion when a country that needs capital investment very badly devoting a huge sum of money for the purpose of depriving the population from acquiring information from alternative sources. A glance at the level of teledensity in Ethiopia and the fact that there is only one government internet server in the country of 90 million simply display the level of the restriction not only access to information but also in communication in general. Simply when a government claims to hold the ultimate truth and resorts to muzzle others; that is tantamount to depriving people to think differently. 

To reinforce the deprivation of freedom of expression and right to information, a new weapon introduced is the Anti-terrorism Law that was proclaimed following the defeat of the ruling party in the 2005 elections. In the 2005, the ruling party lost miserably that it resorted to massive rigging and stealing of votes. In order to consolidate this state of affairs made fait accomplit to the world, a series of new law were proclaimed. In addition to the Anti-terrorism law, extremely restrictive and prohibitive NGO and press laws were proclaimed. Once the government closed all avenues of popular expression, it went out to make wild claims such as on economic growth and winning the 2010 elections by 99.6%. 

The government in Addis Ababa is not only at war with its own people on freedom of expression but also with international human rights organizations such as Human Rights Watch, Amnesty International and other organizations concerned with the continuous violations of human rights. The government’s image internationally has been tarnished for some time now. It is for no reason that the US based Parade magazine named the prime minister of Ethiopia as the “15th worst dictator in the world”.

Madame Chair,

It is a paradox of immense proportion that Ethiopia, as the seat of the African Union and the United Nations Economic Commission for Africa, instead of becoming a pace-setter and example for freedom and democracy, has become a symbol of unfreedom.
Despite the wild claims by the government, today in Ethiopia freedom is still a pie in the sky.

Monday, 15 April 2013

ይድረስ ለኢትዮጵያዊያን በሙሉ በያላችሁበት


ይድረስ ለኢትዮጵያዊያን በሙሉ በያላችሁበት

ጉዳዩ – በወያኔ እስር ቤቶች ሞልቶ ስለፈሰሰው የወገኖቻችሁ ስቃይና ሰቆቃ እንድታውቁት …
1. ትንሽ ስለ ራሴበወያኔ የወንጀል ምርመራ፣ የወህኒና የእስር ቤቶች አስተዳደር አካባቢ የምሰራ የፖሊስ፣ የፌደራልና የደህንነት ባልደረባ ነኝ። ባጭሩ እንድታውቁት የምፈልገው በሃገሪቱ እስር ቤቶችና ማእከላዊ እየተባለ……
  • በሚጠራው በአዲስ አበባ ከተማ የሚገኘውን እስር ቤት ጨምሮ ስለሚካሄደው የእስረኞችና የአሳሪዎች ግንኙነት፣ ስለእስረኞች አያያዝ፣ በእስረኞች ላይ ስለሚፈጸም ግፍና ሰቆቃ ማወቅ የምችልበት የተወሰነ እድል ያለኝ ሰው መሆኔን ነው። የሃገሪቱ እስር ቤቶች ስል በይፋ ስለሚታወቁት
    ዋና ዋና የፌደራል መንግስቱ እስር ቤቶች ማለቴ እንጅ በወያኔ የደህንነት ሃላፊዎች በአዲስ አበባና በየክልሉ በድብቅ ሰለተመሰረቱት እስር ቤቶች ማለቴ አይደለም። ወይም በየክልሉ በየዞኑና በየወረዳው በክልል ንጉሶች ስር ስለሚተዳደሩት በሽዎች የሚቆጠሩ ማጎሪያ ጣቢያዎች አይደለም። ዛሬ
    በኢትዮጵያ ውስጥ የእስረኛው ብዛት ደርግ ከፍተኛ ግፍ ሲፈጽምበት ከነበረበት ከ1969 እስከ 1970 ከቆየው ዋናው የቀይ ሸብር ዘመን ጋር ሲነጻጸር በትንሹ ከ50 እጥፍ በላይ አድጓል። ይህ እየሆነ ያለው እንደደርግ ዘመን ወያኔን በከተማና በገጠር የሚፋለሙ ጠንካራ ተቃዋሚዎች በሌሉበት ሁኔታ መሆኑ
    ደግሞ ሁላችንንም ሊያሳስብ የሚገባ ጉዳይ ነው። በመላው ሃገሪቱ ሰለተበተነ ህጋዊና (በወያኔ ህግ ማለቴ ነው) በህገወጥ መንገድ ስለታሰረ በብዙ አስር ሽዎች ስለሚቆጠር እስረኛ ልወቅ ብልም የማውቅበት አቅም የለኝም። ከዚህ በታች የማቀርብላችሁ መረጃ የተሰባሰበው ራሴ ባይኔ ካየሁት፤በጆሮዬ ከሰማሁት፤ ለዚህ ስራ ሊተባበሩኝ ቃል ከገቡ ጥቂት ባለደረቦቼና በጣም አነስተኛ ወጪ
    በሚጠይቅ የመጠጥና የምግብ ግብዣ እንደዋዛ በየአካባቢያቸው የሚያዩትን ጉድና ጉዳይ እኔን ለማጋራት ፈቃደኛ ከሆኑ የፖሊስና የደህንነት አባላት ነው።
    2. የሪፖርቱ አላማ
    እኔም ይህን ሪፖርት ለእናንተ ለወገኖቼ ስልክላችሁ አንድ ሰሞን ጉድ ብላችሁ እንድትረሱት አይደለም። እኔ በሬን ዘግቼ ጨለማን ተገን አድርጌ አልቅሻለሁ። እናንተም እንደኔ አልቅሱ።ባደባባይ ይሁን በድብቅ የማልቀሱን ምርጫ ለእናንተ ትቼዋለሁ። ዋይ ወገኔ! ዋይ ሃገሬ! ብላችሁ ግን አምራችሁ አልቅሱ ። ለሃገራችሁ ፣ለህዝቧና በተለይ በወያኔ አሳሪዎች እጅ የወደቁት የሃገራችሁ ልጆች ስቃይ ተሰምቷችሁ እንድታለቅሱ እፈልጋለሁ። አልቅሳችሁ ግን ዝም እንድትሉ አይደለም። በተለይ በውጭ ሃገር የምትገኙ ኢትዮጰያውያን በዚህ ሃገር እስር ቤቶች ውስጥ የሚፈጸመውን በዘር የተደራጀና
    በዘር ላይ ያነጣጠረ ጥቃት፣ በግለሰቦች ላይ የሚዘንበውን ሰቆቃ የተባበሩት መንግስታት የሰብአዊ መብት ኮሚሽን፣ የአለም የቀይ መስቀል ድርጅት፣ የሁማን ራይትስ ወች፣ የአምነስቲ ኢንተርናሺናል፣የጄኖሳይድ ወች ድርጅት፣ በሄግ የሚገኘው የአለም አቀፍ የፍትህ ፍርድ ቤት፣ የአሜሪካን ስቴት
    ዲፓርትመንት፣ የአውሮፓ ፓርላማ የሰብአዊ መብት ኮሚሽን ሌሎችም በሰው ልጆች ላይ የሚፈጸሙ ግፎችን የሚዘግቡ፣ ወንጀለኞችን ለፍርድ ለማቅረብ የሚታገሉ ሁሉ እንዲያውቁት እንድታደርጉ ነው። “ምን ዋጋ አለው?” ትሉኝ ይሆናል። አዎን ዛሬ ምንም ዋጋ ላይኖረው ይችላል። ብዙዎቹ መንግስታትና
    ድርጅቶች የወያኔን ግፈኛነትና ጨካኝነት ያውቃሉ። በተለይ የምእራብ መንግስታት ይህን እያወቁ ነው አይቶ እንዳላየ የሚሆኑት። እኔን ጨምሮ በርካታዎቹን ያሰለጠኑን ለስልጠናችንም የሚሆነውን ወጪ
    የሸፈኑት እንግሊዞች ናቸው። በዚህም ውለታቸውና ወያኔም ኢትዮጰያዊ ለሆነ ነገር ሁሉ ባለው ጥላቻ
    2
    የተነሳ የማእረግ ስማችን ሳይቀር እንደዱሮው አስር አለቃ፣ ሃምሳ አለቃ፣ የመቶ አለቃ፣ ሻምበል ወዘተ መሆኑ ቀርቶ የእንግሊዞችን የማእረግ ስሞች እንድንወርስ ተደርገናል። እኛም ሆንን ህዝባችን የማያውቀውን በቅጡ እንኳን ልንጠራው የማንችለው፤ ለተራ ፖሊስ- ኮንስታብል፣ ለባለማእረጎቹ
    ምክትል ሳጅን፣ ሳጅን,፣ ሱፐር ኢንቴንዳንት፣ ምክትል ኢንስፔክተር፣ ኢንስፔክተር፣ ምክትል ኮሚሽነር ኮሚሽነር ወዘተ የሚሉ የእንግሊዝ ስሞች የተለጠፈልን እንግሊዞች መኪና፣ ዱላ፣ ልብስ እና ስልጠና
    ስለሰጡን ነው። ዛሬ በየእስር ቤቱ ሰው የሚገርፉት፣ በየመንገዱ ህጻናትን የሚገድሉት እነ ሃምሳ አለቃ አይደሉም ።እነ ኮንስታብል እገሌ እነ ሳጅን እገሌ፣ እነ ሱፐር ኢንቴንዳንት እገሌ ናቸው። ትእዛዝ ሰጪዎቹ እነ ምክትልና ዋና ኮሚሽነር እገሌ ናቸው። ይህንን እንግሊዞች ያውቃሉ። ይህን እያወቁ
    በኢትዮጵያ ህዝብ ላይ ወያኔ ለሚፈጽመው ወንጀል ተባባሪ መሆንን መርጠዋል። ወያኔን በከፍተኛ ደረጃ በገንዘብ የሚደጉሙት፣ በዲፕሎማሲ መድረኩ እክል እንዳይገጥመው ድጋፍ የሚያደርጉለት ሆነው አርፈውታል። ከዚህ በላይ የአንድ ሃገርና ህዝብ ጠላትነት ምን ሊሆን ነው? ለማለት የፈለግሁት የምእራብ መንግስታት በኢትዮጵያውያን ላይ የሚፈጸመውን ግፍ አይተው እንዳላዩ እንደሚያልፉት አውቃለሁ ለማለት ነው። ይህንን መረጃ ስልክ ዛሬውኑ አንድ ነገር ይሆናል ከሚል ቅዠት አይደለም።
    ነገ የሚባል ነገር መኖሩን መርሳት የለብንም። የዛሬ የሃገራችን እብሪተኛ ገዢዎች ነገ ቀን ሲጎድልባቸው እነዚህን መረጃዎች አሰባስበው ከሳሽ ለመሆን የሚሽቀዳደሙት እነዚህ እንደወያኔ ይሉኝታ የማያውቁ የምእራብ ሃገሮች ስለሆኑም መረጃው በእጃቸው ቢገባ ጥቅም እንጂ ጉዳት የለውም ለማለት ነው።
    አቅም ያላችሁ ይህንን ዘገባ ተርጉማችሁ ለምእራብ የሚድያ ሰዎች፣ የሰው ልጅ መብት መጣስ ለሚያሳስባቸው የፓርላማ ተመራጮች የሲቪል ድርጅት መሪዎች አድርሱልኝ። በእናንተ በወገኖቼ በኩል የሚደረገው ይህ ብቻ አይደለም። ይህ ብቻም በቂ አይሆንም። ይህ ዘገባ በዋነኛነት የሚያተኩረው ከግንቦት 7 ጋር በመተባበር መፈንቅለ መንግስት ልታካሂዱ ነበር ተብለው በታሰሩት በዜግነታቸው ኢትዮጵያዊ በዘራቸው በአብዛኛው አማራ በሆኑ ግለሰቦች ላይ ቢሆንም በነዚህ
    ግለሰቦች ላይ የደረሰው አስከፊ ሰቆቃ በሁሉም የሃገሪቱ ዜጎችና ዘሮች ላይ የሚፈጸም ነው። በግንቦት ሰባት አባልነትም ተጠርጥረው የታሰሩት በሙሉ የአማራ ዝርያ ያላቸው ብቻ እንዳልነበሩም መታወቅ ይኖርበታል። ከወያኔ ዘረኛነት የሚመጣ ጭካኔ ያላረፈበት ዘር በሃገሪቱ ውስጥ አይገኝም። የኦሮሞው፣ የጋምቤላው፣ የኡጋዴኑ፣ የሲዳማው፣ የጉጂው እና የሌላውም ዘር ስቃይና መከራ ምድሪቱ ከምትሸከመው በላይ ሆኗል። ይህን ተረድታችሁ ይህንን በሁሉም የሀገሪቱ ህዝብ ላይ የሰለጠነ
    የዘረኞች ጭካኔ እንዲያከትም በአንድነት ተባብራችሁ እንድትነሱ ነው። ሌላው ፍላጎቴ ዜጎች ይህን መንግስት እንደ አንድ ጤነኛ መንግስት በመውሰድ ከዚህ መንግስት ጋር እስካሁን የገቡበትን ማናቸውንም ግንኙነት በቅጡ እንዲፈትሹ ነው። በኔ እምነት ከዚህ መንግስት ባለስልጣናት ጋር የሚወዳጁ፤ ከዚህ መንግስት ጋር ተሻርከው የሚነግዱ፤ በዚህ መንግስት ግብዣዎች ላይ የሚገኙ፤ ይህ መንግስት የሚጠይቃቸውን የሚፈጽሙ የሃገሪቱ ዜጎች ከምን አይነት ጨካኝ አረመኔ ሰዎችና መንግስት ጋር እየሰሩ እንደሆነ እንዲያውቁት ነው። የወያኔ መንግስት እጅግ አስከፊ የሆነ ግፍና ወንጀል በበርካታ የሃገሪቱ ዜጎች ላይ እየፈጸመ ነው። ከዚህ ወንጀለኛ መንግስትና ባለስልጣናት ጋር ስራችንና ኑሯችን ከሚያስገድደን በላይ መወዳጀት እራሱ ወንጀለኛ ሊያደርገን እንደሚችል ማወቅ ይኖርብናል።
    3. ግንባር ቀደም ተጠያቂዎች
    ከዚህ ቀጥሎ የሚቀርበው ዘገባ ግፉን በሚፈጽሙት የታችኛዎቹ አካላት ፍላጎትና እውቅና ብቻ የሚፈጸም አይደለም። ከጠቅላይ ሚኒስትሩ ከአቶ መለስ ዜናዊ አንስቶ ከሳቸው በታች በሆኑ ሌሎች ከፍተኛ ባለስልጣናት፣ የደህንነት ሹሞች እንዲሁም ከፍተኛ ዳኞች እያወቁት የተፈጸመና እየተፈጸመ ያለ ጉዳይ ነው። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በቴሌቪዝንና በሬድዮ ቀርበው “በግንቦት ሰባት ስም የታሰሩት 3 እስረኞች ድብደባ ደርሶብናል የሚሉት ሃሰት ነው” ብለው ሲናገሩ ከዱላም በላይ ያለፈ ስቃይ በቀጥታ ራሳቸው በሚሰጡት ትእዛዝ እየተፈጸመባቸው እንደሆነ ጠንቅቀው እያወቁ ነበር። ሌሎችም ባለስልጣናት አልሰማንም አላወቅንም እንዳይሉ በዚህ ሰነድ ውስጥ የተጠቀሱትን መረጃዎች በግል እንዲደርሳቸው ተደርጓል። በተለይ ወያኔን አቅፈውና ደግፈው በኢትዮጵያ ህዝብ ላይ ዘረኛ የግፍ ስርአቱን እንዲዘረጋ ለረዱት የብአዴን አመራሮች እንዲደርሳቸው ተደርጓል። የሚያሳዝነው በዘገባው ውስጥ አንዳንዶቹ ታሳሪዎች በትግራይ ገራፊዎቻቸው ሲቀጠቀጡ የነበረው “የትኛው የብአዴን አመራር ነው አይዞህ ያላችሁ?” እየተባሉ፣ እነዚሁኑ ለራሳቸው ክብር የሌላቸውን አመራሮች ሳይቀር
    እንዲወነጅሉ ለማድረግ ጭምር እንደነበር የብአዴን አመራሮች መረጃው ደርሷቸዋል። እነዚህ የአማራንና የተቀረውንም የኢትዮጵያ ህዝብ እጅ እግሩን አስረው በወያኔ ዘረኞቸ ተገዶ እንዲደፈር ያደረጉ ወራዶች በጉዳዩ ላይ እስከአሁን አንድም ቃል አልተነፈሱም፤ ወደፊትም ይተነፍሳሉ የሚል እምነት የለኝም። የአማራን ህዝብ እወክላለሁ የሚል ድርጅት የገዛ ድርጅቱ አባላት በሽዎች ከስራቸው ሲባረሩ፣ በመቶዎች የሚቆጠሩት እጅግ አሰቃቂ በሆነ እስር እጅግ አሰቃቂ የሆነ ቅጥቀጣ ሲፈጸምባቸው፣ የአማራ ተወላጆች በመሆናቸው ዘራቸው እየተጠራ እጅግ አሰከፊ በዘር ላይ የተመሰረተ ስድብና ውርደት ሲደርስባቸው የወያኔ ዘረኛ ገራፊዎችና ተሳዳቢዎች አጨብጫቢና አጫፋሪ መሆናቸው ወደፊት በታሪክ ፊት ውድ ዋጋ የሚያስከፍላቸው ለመሆኑ ጥርጣሬ የለኝም።
    4. ወንጀል ተብሎ ስነቀረበው ነገር
    የዛሬው ሪፖርት የሚያተኩረው ወያኔ ከነጄነራል ተፈራ ማሞ ጋር ባሰራቸው ግለሰቦች ላይ በተለይ በተለምዶ ማእከላዊ ምርመራ በተባለው የምድር ሲኦል ውስጥ በደረሰባቸው እጅግ ዘግናኝ ሰቆቃ ላይ ነው። እግረ መንገዴን ግን ይህ እስር ቤት ምን እንደሚመስል በስር ቤቱ ውስጥ በሌሎች ላይም ስለሚደርሰው ሰቆቃ ጥቂት ማለቴ አልቀረም። እድሜ ከሰጠኝ፤ የምሰራውን ከሚያውቁ ጓደኞቼ መሃል ለጥቅም ሲሉ ከድተው ካልያስያዙኝ ወይም ወያኔ በጥርጣሬ ካልደረሰብኝ ወደፊት እንድታውቁት የማደርገው ብዙ የወያኔ ገበና ይኖረኛል። አደገኛ ስራ ነው ትሉኝ ይሆናል፤ አውቃለሁ። ከውርደት ህይወት ሞት ይሻላል ብዬ ሰለማምን የመጣውን ለመቀበል ዝግጁ ነኝ። እናንተም ወገኖቼ የኔን ድካምና መስዋእትነት መና እንደማታስቀሩት ተስፋ አለኝ። የግንቦት 7 ተከሳሾችን ለመያዝ ዝግጅት የተጀመረው አብዛኛው ታሳሪዎቹ ከታሰሩበት ከሚያዚያ 16 2001 አመተ ምህረት ሁለት ቀናት
    በፊት ቀደም ብሎ ነበር። ለስርአቱ ያላቸው ታማኝነት በትግራይ ተወላጅነታቸው የሚለካው ጥቂቶች የምርጡ ዘር አባል የሆኑት የስራ ባልደረቦቻችን ይህ እንደሚሆን አስቀድሞ ተነግሯቸው ነበር።
    የትግራይ ደም የሌለን ሰራተኞች ግን የምናውቀው ነገር አልነበረም። ይሁንና ሚያዚያ 14 እና 15 ቀን 2001 አመተ ምህረት “የመረጃ ደህንነት አገልግሎትና የፌደራል ፖሊስ የጋራ የጸረ ሽብር ሃይል” በሚል የሚታወቀው በትግራይ ተወላጆች የተሞላው ቡድን በማእከላዊ ምርመራ ውስጥ በሚያደርገው ያልተቋረጠ ስብሰባ፣ አባላቱ በሚያሳዩት ያልተለመደ ጥድፊያ የተሞላበት እንቅስቃሴ፣ መንሾካሾክና ሽር ጉድ እንዲሁም ያለማቋረጥ በሚደወለው ስልክ ብዛት ይህ ቡድን እኛ የትግራይ ተወላጆች ያልሆንነው ሁለተኛ ዜጎች እንዳንሰማው የተፈለገ ትልቅ ጉዳይ እንደያዘ ለመጠርጠር አልተቸገርንም።
    የጠረጠርነው አልቀረም። እነዚህ ምርጥ ዘሮች በር ዘግተው ማንም የትግራይ ተወላጅ ያልሆነን ሰው ሳያማክሩ ያዘጋጁትን የአፈና እቅድ አጠናቀው ከደህንነት፣ ከፌደራልና ከመደበኛ ፖሊስ አካላት ታማኝ ናቸው ብለው የሚያስቧቸውን የራሳቸውንና ከሌላ ዘር የተቀላቀሉ ተራ ወታደሮችና ባለሌላ ማእረጎች በማሳተፍ የግንቦት 7 ተከሳሾችን መያዝ የጀመሩት ሚያዚያ 16 2001 አመተ ምህረት ከሰአት በኋላ ነበር። በዚህ የማሰር ስራ የተሰማሩት የትግራይ ተወላጅ ያልሆኑ አባላት በሙሉ የተነገራቸው ግዳጅ እንደሚወጡ እንጂ ግዳጁ ምን እንደነበር አልነበረም። ተራው የትግራይ ፖሊስ ሳይቀር ግን ግዳጁ ምን
    እንደነበር በደህንነቱና በፌደራል ፖሊሱ ወስጥ ወያኔ በዘረጋው የትግራይ ተወላጆች ዘረኛ መዋቅር 4 አማካይነት ዘረኛ ከሆነ መርዝ ጋር ተቀላቅሎ እንዲያውቀው ተደርጎ ነበር። እኛንም ከሌላ ዘር የመጣን የደህንነትና የፌደራል ፖሊስ አባላትንም በአይነ ቁራኛ መጠበቅ ለወያኔዎቹ ከተሰጣቸው የስራ መደብ ጋር የተያያዘ እንደነበር አናጣውም፤ የተለመደ አሰራር ነውና። ይህ ግዳጅ በወያኔ ዘረኛነት የተንገፈገፉ፣ በተለይ ወያኔ በአማራ ህዝብ ላይ ካለው ቂምና ጥላቻ በመነሳት የአማራን ህዝብ ቅስም ለመስበር ለማዋረድና በፖለቲካና በኢኮኖሚ ለማድቀቅና አስጎንብሶ ለመግዛት የሚፈጽመውን አስገድዶ ከመድፈር ልዩነት የሌለውን እኩይ ድርጊት በየቦታው ሲቃወሙ የነበሩ፤ የዚህ ተቃውሞ ሬኮርድ ያላቸውን የአማራ ልጆችን ከያሉበት መልቀም መሆኑን የተረዳነው ቅዳሜ ሚያዚያ 17 ቀን የመረጃ ደህንነት አገልግሎትና የፌደራል ፖሊስ የጋራ የጸረ ሽብር ሃይል ለመንግስት ሚድያዎች ያሰራጨውን ዜና እኛም በግዳጁ የተሰማራነው ሳንቀር እንደማንኛውም ህዝብ
    በሬዲዮና በቴሌቪዝን ስናዳምጥ ነው። በኔ እምነትና ተሰበሰበ ከተባለው መረጃ እንዳየሁት ከየቦታው እየተለቀሙ የታሰሩት ሰዎች እጅግ አብዛኛዎቹ ወያኔ በሃገሪቱ ወስጥ እየገነባ የመጣውን በትግሬነት ላይ የተመሰረተ ዘረኛ ስርአት የሚቃወሙ የነበሩ ናቸው። አንዳንዶቹ እንደ ጀነራል ተፈራ ማሞ ያሉት በመቶዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ባሉባቸው የብአዴን ስብሰባዎች ላይ ይህን አስተያየት በአደባባይ ሲሰጡ
    የተቀዱት ቪድዮ በማእከላዊ ምርመራ ጽ/ቤት ይገኛል። አንዳንዳዶቹ ታሳሪዎቹም ራሳቸው በፍርድ ቤት ቀርበው በሰጡት ቃላቸው በአማራ ህዝብ ላይ የሚደርሰውን በደል በሃገሪቱና በህዝቡ ህይወት ውስጥ ወያኔዎች ዘረኛ በሆነ መንገድ እየገነቡት ስላለው ፍጹማዊ ዘረኛ የበላይነት ለራሱ ለብአዴን አመራር ሳይቀር እንደነገሩና እንዳስጠነቀቁ ተናግረዋል። ይህን በፍርድ ቤቱ መድረክ በጆሮዬ ከሰማሁ በኋላ ሰዎቹ በተለይ የጦር መኮንኖቹ እንዲታሰሩ ግፊቱን ሲያደርጉ ከነበሩት መሃል ዋንኛዎቹ ራሳቸው ስጋቸውን ብቻ ሳይሆን ነፍሳቸውን ለወያኔ የሸጡ የብአዴን አመራሮች ናቸው የሚል ወሬ በማእከላዊ ምርመራ በስፋት መወራቱ የሚያስገርም ሆኖ አላገኘሁትም። ከግንቦት 7 ጋር ግንኙነት ነበራቸው
    የሚለውን ክስ ለማመን የተቸገርነውም ለዚህ ነው። ግንቦት 7 ህብረ_ብሄራዊ ድርጅት ሆኖ ሳለ በግንቦት 7 ነት ተከሰው የተያዙት ሰዎች በሙሉ ከዶክተር ብርሃኑ ዘመድ በስተቀር አማሮች ሆነው መገኘታቸው ግንቦት 7ን ሽብርተኛ ብሎ ለማወጅ ከመፈለግ ሌላ ከታሳሪዎቹ ጋር የሚያገናኘው ነገር ያለ አልመሰለኝም። ወያኔ በራሱ በብአዴን ሰዎችና በራሱ የስለላ ድርጅት የወያኔን ዘረኛ የበላይነት ይቃወማሉ፤ የአማራ ህዝብንና ምሁራንን እንዲሁም በሰራዊቱ በፌደራልና በመደበኛ ፖሊሱ ውስጥ የሚገኙትን አማሮችን ይቀሰቅሳሉ የሚላቸውን ሰዎች ለይቶ እንዳሰረ ነው የምረዳው። የታሰሩት ሰዎች
    ማንነት የሚያሳየውም ይኸው ነው። ይህን የመሰለ ስራ መስራት ወያኔ የለመደበት ነው። ኦነግን ሰበብ እያደረገ በወያኔ ላይ ተቃውሞ ያላቸውን በአስር ሺዎች የሚቆጠሩ የኦሮሞ ምሁራን፣ የሰራዊትና የፖሊስ አባላት እያፈነ በየእስርቤቱ እያጎረ ለከፍተኛ ስቃይ የዳረገበት ዘዴ ነው። ወያኔ በአደባባይ ወጥቶ “እነዚህን ኦሮሞዎች ወይም አማሮች የገደልኩት ያሰርኩት ዘረኛ የበላይነቴን ስለተቃወሙ ነው” እንዲል የሚጠብቅ ካለ፣ እሱ የዋህ ነው። ሽብር ለማካሄድ ህገ መንግስት ለመናድ ቫትና ግብር ባላመክፈል ወዘተ የሚሉ ሰበቦች ያስፈልጉታል። ግንቦት ሰባት፣ ኦነግ፣ ኦብነግ የሚባሉ ድርጅቶች
    ስም በየክሱ የሚነሳውም በዘር ላይ የተመሰረተ ጥቃት ለመሸፈን ነው። ሚያዝያ 16 ቀን 2001 አመተ ምህረት መጀመሪያ በመፈንቅለ መንግስት በማግስቱ ደግሞ ክሱ ተቀይሮ በሽብርተኛነት የተከሰሱት ሰዎች አፈና የተካሄደው በሁሉም የሀገሪቱ ክልል ነበር። ከጎንደር እስከ ሃረር ድረስ በሚገኘው የሃገሪቱ ክልል የወያኔን ዘረኛነት የሚቃወሙ በርካታ ግለሰቦች እንደ አውሬ እየታደኑ ተይዘዋል። በይፋ ለፍርድ ቤት የቀረቡት ከሃምሳ የማይበልጡ ግለሰቦች ቢሆኑም የወያኔ የደህንነት አባላት በሚቆጣጠሯቸው የየክልሉ የምርመራ ጣቢያዎች የታሰሩትና እጅግ አሰቃቂ ሰቆቃ የተፈጸመባቸው የሰራዊቱ የፖሊስና
    የፈደራል ፖሊስ፣ የመደበኛ ፖሊስ አባላትና የሲቪሎች ቁጥር ከመቶዎች አልፎ ወደሽዎች እንደሚጠጋ መረጃዎች ይጠቁማሉ። በተለያዩ የሙያ ዘርፎች በተሰማሩ ወጣት ምሁራን በጎልማሶች፣ በአረጋውያን፣
    5 በሴቶችና በወንዶች ላይ እመቃው ተካሄደ። ለፕሮፓጋንዳ ፍጆታ ሆን ተብሎ ከተቀነባበረው የጥቂቶች አያያዝ በስተቀር ብዙዎቹ እስረኞች ያለምንም የፍርድ ቤት ትእዛዝ የተያዙና ያለምንም የፍርድ ቤት ትእዛዝ ቤታቸው የተበረበሩባቸው ንብረታቸው የተዘረፉባቸው ነበሩ። የወያኔን መንግስት በአመጽ ለመገልበጥ አሲረዋል ከተባሉት መሃል አንዳንዶቹ ስርአቱን ከሚያገለግሉበት ቦታ የተያዙ ናቸው። አንዳንዶቹ ማእከላዊ እንድትመጣ ትፈለጋለህ ተብለው በራሳቸው ሄደው የተያዙ ናቸው። አንዳንዶቹ አማን ብለው ከተቀመጡበት ቤታቸው የተወሰዱ ሲሆኑ፣ ከንግድ ተቋማቸው ላይም እጅግ አስደንጋጭና አሸባሪ በሆነ ሁኔታ መትረየስና ክላሽን ያነገቡ በሃያዎችና በሰላሳዎች የሚቆጠሩ የደህንነትና የፌደራል ፖሊስ አባላት ከበውና አዋክበው የየያዟቸውም አሉ። ከእነዚህ እስረኞች ውጭ
    በወያኔ የደህንነት አባላት እየታፈኑ ከተለያዩ መስሪያ ቤቶችና የግል መኖሪያቸው የተወሰዱ እስካሁንም የት እንደደረሱ የማይታወቁ በብዙ መቶች የሚቆጠሩ የአማራ ተወላጆች አሉ። በጥርጣሬ ብቻ ከመከላከያ፣ ከፖሊስና ከፊደራል ፖሊስ ስራቸውና መንግስት ከሰጣቸው የኪራይ ቤቶች ተባረው ቤተሰባቸውንና ራሳቸውን ለረሃብና ለእንግልት የተዳረጉ በብዙ ሺዎች የሚቆጠሩ ዜጎችም እንዳሉ መረሳት የለበትም።
    5. ማእከላዊ ምርመራ በማእከላዊ ምርመራ ሰለደረሰው ሰቆቃ የያንዳንዳቸውን ስም እየጠራሁ ከማቅረቤ በፊት “ማእከላዊ ምርመራ” ስለሚባለው ተቋም ትንሽ ማለት ያስፈልጋል። ማእከላዊ ምርመራ በተለያዩ ተከታታይ መንግስታት ዘመን፣ መንግስት በወንጀል የሚከሳቸው ሰዎች፣ በተለይ መንግስት ጉዳያቸውን
    ሊያጠብቅባቸው የሚፈልጋቸውን ታሳሪዎች በጥብቅ እስርና ምርመራ እንዲሰቃዩ የሚያደርግበት ቦታ ነው። ይህ ቦታ እንደ ደርግ ግዜ ባይሆንም በንጉሱ በአጼ ሃይለስላሴም ዘመን ጥብቅ ምርመራ የሚካሄድበት፤ አልፎ አልፎ መርማሪዎች ከታሳሪዎች ማግኘት የሚፈልጉትን ማስረጃ ለማሰባሰብ የተለያዩ የአካልና የመንፈስ ሰቆቃ የሚፈጽሙበት ቦታ ነበር። በንጉሱ ግዜ ማእከላዊ ምርመራ በደርግ ግዜ የተፈጸመውን አይነት ግፍና ስቃይ በእስረኛ ላይ የሚፈጸምበት ቦታ አልነበረም። ለራሳቸው ክብር የነበራቸው የንጉሱ ዘመን ዳኞች እስረኛን በማሰቃየት የተገኘን መረጃ ውድቅ የሚያደርጉ ስለነበሩ መርማሪዎች ሰው አሰቃይተው በሚያገኙት መረጃ የሚያገኙት ጥቅም ስላልነበረ ግርፋትና ዱላ ዋንኛው የመመርመሪያው ዘዴ አልነበረም። ማእከላዊ ምርመራ በስቃይ ቦታነት ዝናው የገነነው በደርግ ዘመን ነው። በማእከላዊ ምርመራ ውስጥ በደርግ ዘመን በሃገሪቱ ዜጎች ላይ በተለይ በምሁራኑና በወጣት ተማሪዎች ላይ የተፈጸመውን ግፍ እዚህ መዘርዘሩ አያስፈልግም። እጅግ ዘግናኝና አሰቃቂ ነበር። የአጼ ሃይለስላሴ መንግስት ወድቆ የደርግ መንግስት ስልጣን ሲይዝ የማእከላዊ ምርመራ መርማሪዎች ወደ አዲሱ መንግስት መርማሪነት ተሸጋገሩ። እነዚህ እዛው የቀሩት መርማሪዎች የደርጉን ስርአት የመርማሪነት መስፈርት በማሟላት ደርግ የሚፈልገውን በማሰቃየትና በሰቆቃ ላይ የተመሰረተ ምርምራ ለማካሄድ ፈቃደኛ የነበሩ ናቸው። ለእንዲህ አይነቱ አሰራር ህሊናቸውን ማስገዛት ያልቻሉት ስራቸውን በፈቃዳቸው ለቀቁ። ደርግ ወድቆ ወያኔ ስልጣን ሲይዝ ለፕሮፓጋንዳ ፍጆታ ሲባል
    በማእከላዊ ምርመራ ህዝብ በመግረፍና በማሰቃየት የታወቁት ጥቂት ግለሰቦች በአደባባይ ስማቸው ተጠርቶ ወህኒ ቢወርዱም ደርግ እንዳደረገው ሁሉ ወያኔም ቀድሞ ከነበረው ስርአት የወረሳቸው መርማሪዎች አሉት። ጥቂቶቹ ዛሬ ወያኔ በማእከላዊ ምርመራ ለሚፈጽመው ሰቆቃ “በባለሙያነት” እያገለገሉ ናቸው። የአሁኑን የማእከላዊ ምርመራ በተከታታይ መጥተው ካለፉት መንግስታትና ዘመናት የሚለየው የምርመራ ተቋሙን በከፍተኛ ደረጃ የሚመሩት ግለሰቦች በሙሉ ከአንድ የትግራይ ዘር የተውጣጡ መሆናቸው ዋንኛው ነው። ተቋሙ ዘረኛ በሆነ ለመጀመሪያ ግዜ የተደራጀው በዘመነ ወያኔ መሆኑ ነው።
    6ይህን ሪፖርት ባጠናቀርኩበት ወቅት በዚህ የማሰቃያ ማእከል በብዙ መቶዎች የሚቆጠሩ እስረኞች በዚህ ምድር ላይ ይሆናል ተብሎ የማይጠበቅ ሰቆቃ እየተፈጸመባቸው ነበር። በዚህ የማሰቃያ ቦታ የኦሮሞና የኦጋዴን ነጻ አውጭ ድርጅቶች አባላት ናችሁ ተብለው እጅግ አሰቃቂ ግፍ የተፈጸመባቸው እስረኖች ይገኛሉ። አንድ አቶ ሃሰን የሚባል ከደጋሃቡር ታፍኖ የመጣ የኦጋዴን ዝርያ ያለው እስረኛ ፍርድ ቤት ሳይቀርብ ከሁለት አመት በላይ ታስሮ ይገኛል። ጭራሹኑ ፍርድ ቤት ቀርቦ አያውቅም። ስድስት ወራት ሙሉ እጁ በካቴና፤ እግሩ በእግር ብረት ታስሮ ነው የቆየው። በድብደባ ብዛት የግራ ዘር ፍሬው /ብልቱ/ አንዱ ሟሙቶ ጠፍቷል። እንደ ከብት የወንድን ልጅ ብልት በመቀጥቀጥ ዘር አልባ ማድረግ በዛ ክፉ በሚባለው የደርግ ግዜ እንኳን ያልነበረ ነበር። በወያኔ ዘመን ግን ይህ የማሰቃያ ዘዴ በስፋት
    እየተሰራበት ነው። ከምርጫ 97 በኋላ በተለይ በአማራ ክልል ውስጥ የቅንጅት ጠንካራ ደጋፊ የነበሩ ገበሬዎችን የወያኔ ካድሬዎች ሱሪያቸውን እያስወለቁ ብልታቸውን ይቀጥቅጧቸው ነበር የሚል ዜና ሲሰማ ብዙዎች ለማመን ይቸገሩ ነበር። በወያኔ እስር ቤቶች የሚካሄደውን ጉድ በአይኑ መመልከት፤ በጆሮው መስማት የዘወትር ውሎው ለሆነው እኔን ለመሰለውና በስር ቤቶች አካባቢ ለሚሰራው ሁሉ ግን አስገራሚ አይደለም። እኔ በተለይ እዚህ ማእከላዊ እስር ቤት በበርካታ የሃገሪቱ ዜጎች ላይ ሲፈጸም
    እያየሁት ነው። ይህ ሃሰን የተባለ የኦጋዴን ሰው በኤሌክትሪክ መላ ሰውነቱ ተጠብሷል። አንዳንዴ ሳስበው ይህ ሰው በሳይንስ ላብራቶሪ ሰንዱቅ ውስጥ ተቆልፎባቸው አዲስ መድሃኒት እንደሚሞከርባቸው አይጦች ቆ ጥረውት ይሆን ወይ ያሰኘናል።
    የዘረኛዎቹ የወያኔ ባለስልጣናት እንደ አይጥ ቆ ጥረው የማሰቃያ ጥበብን የሚመራመሩት በአቶ ሃሰን ብቻ አይደለም። ከነቀምት፣ ከአምቦ፣ ከምስራቅ ሀረርጌ እና ከከሚሴ ታፍነው መጥተው ማእከላዊ ምርመራ ጣቢያ ከ6 ወራት በላይ ከፍተኛ ስቃይ ስለደረሰባቸው ወገኖቼ ሳስብ ሃዘኔ ይበረታል። እነዚህ 12 የኦሮሞ ዝርያ ያላቸው ወጣቶች ናቸው። እጃቸው በካቴና ታስሮ በግድግዳ ላይ ይሰቀላሉ፣ይዘቀዘቃሉ፣ በኤሌክትሪክ ይገረፋሉ። ከነዚህ መሃል ሶስቱ ብልታቸው ላይ በደረሰባቸው ግርፋት ምክንያት ሽንታቸውን መቆጣጠር አይችሉም። አንዳንዶቹ ብልታቸው ላይ በደረሰባቸው ግርፋት የተነሳ ተኮላሽተዋል። አንዳንዶቹ አካላቸው ጎድሏል፤ አይናቸው ጠፍቷል፤ እጃቸው ተሰብሯል፤ ጥፍራቸው ተነቅሏል። ከአስራ ሶስቱ መሃል ሁለቱ በሰርጋቸው እለት ነው የታፈኑት። ከእነዚህም ሌላ እጃቸውንና እግራቸውን በካቴና ታስረው ቀንም ለሊትም በጨለማ ቤት ውስጥ ተዘግቶባቸው እዛው እስር ቤት ውስጥ የሚኖሩት ሁለት እድሜያቸው ከ15 አመት በታች የሆኑ ወጣት ልጆች አሉ።
    በ1987 አመተ ምህረት በግብጹ መሪ ግድያ ሙከራ ላይ ተሳትፈዋል ከተባሉት ሶስቱ አንዱ እዛው በህመም ሲሞት ሁለቱ እስከ አሁን ፍርድ ቤት ሳይቀርቡ ማእከላዊ እንደታሰሩ ናቸው። ከ15 አመት በላይ ፍርድ ቤት ሳይቀርቡ ማለት ነው። እንግዲህ የግንቦት ሰባት ተከሳሾች እየተባሉ የሚጠሩት እስረኞች ከተለያዩ የሃገሪቱ ከተሞችና ክልሎች ተሰባስበው የታጎሩት እንዲህ አይነቱ ግፍና ሰቆቃ በሚፈጸምበት፣ የትግራይ ተወላጅ በሆኑ የወያኔ አባላት ፍጹም ዘረኛ ቁጥጥር ስር ባለ የምርመራ
    ጣቢያ ውስጥ ነው። እጣቸው ምን ይሆናል ለሚለው ጥያቄያችሁ ከእስረኞቹ መሃል የጥቂቶቹን ምርመራ በሚመለከት ያጠናቀርኩትን ዘገባ እነሆ ። በቅድሚያ ግን ላለመደጋገም በሁሉም ላይ በጋራ የተፈጸመውን ላስቀድም።     6. በግንቦት 7 ተከሳሾች ላይ ስለተፈጸሙ ሰቆቃዎች
    a. ሀ) በሁሉም የግንቦት ሰባት ተከሳሾች ላይ የተፈጸሙ ሰቆቃዎች ቀደም ብዬ እንደገለጽኩት በርካታ ታሳሪዎች እጃቸው የተያዘው ሚያዝያ 16 2001 ነው። የታሳሪዎቹ ብዛት በመጨረሻ ተከሰው ፍርድ ቤት በአካል ከቀረቡት 37 ሰዎች እጅግ የላቀ ነው። እንደ ኮሎኔል የሺዋስ አይነቱ በድለላና በፍቃደኛነት፤ ገበያው አይችሉህም አይነቶቹ በድብደባ ብዛት በጓደኞቻቸው ላይ መስካሪ ሆነው ለመቅረብ ፈቃደኛ በመሆናቸው ሚያዝያ 16 2001 ከታሰሩት መሃል የተለቀቁም አሉ። ሚያዝያ 16 2001 ከተያዙት በተጨማሪ ለወያኔ መስካሪ ለመሆን በተስማሙት ሰዎች ጥቆማ የተያዙ እየተባለ ወያኔ በተለይ በሰራዊቱ ውስጥ ራሱ የሚጠረጥራቸውን የአማራ መኮንኖች እና ፖሊሶች እስከ ግንቦት 2001 የመጀመሪያ ሳምንት ድረስ ሲያስር ነበር። ለምሳሌ ከሃረር ተይዘው የመጡት ወታደራዊ መኮንኖች 13ኛ ተከሳሸ ሻለቃ መሰከረ ካሳ፣ 6ኛ ተከሳሽ ሌ/ኮ አበረ 7ኛ ተከሳሽ ሌ/ኮ አለሙ ጌትነት የተያዙት ሚያዚያ 21 ቀን ነው። ጥቂት ሰዎች የግንቦት ወር መጀመሪያ ገደማ ታስረዋል። ሁሉም ታሳሪዎች ማእከላዊ ምርመራ ግቢ ሲደርሱ እጃቸው በካቴና ታስሮ አይናቸው በጨርቅ ተሸፍኖ እየተጎተቱ ነው ወደ ተዘጋጁላቸው የእስር ክፍሎች የተወሰዱት። የተወሰኑት በጋራ በአንድ ክፍል ውስጥ የታሰሩ ሲሆን ወያኔ በከፍተኛ ጥላቻ የሚመለከታቸው ግን ተለይተው ለብቻቸው በጠባብ ክፍል ውስጥ ታስረው እንዲቆዩ ተደርጓል። የእስረኞችን የምግብና  የመኝታ ሁኔታ እዚህ ማንሳቱ በሚቀጥሉት ቀናት ከተፈጸሙባቸው ግፍ ጋር ሲወዳደር ቅንጦት ስለሚመስል ማለፉን መርጫለሁ። እህል ውሃ እንዳይቀምሱ ተደርገው ለቀናት የታሰሩ እንደበረዶ በሚቀዘቅዝ የሲሚንቶ ወለል ላይ በለበሱት የቀን ልብስ ውለው እንዲያድሩ የተደረጉ እስረኞች ነበሩ። እስረኞቹ በሙሉ በተያዙ በጥቂት ቀናት ወስጥ እጃቸው በካቴና እየታሰረ አይናቸው በጨርቅ እየተሸፈነ ማንንም ማየት በማይችሉበትና ማንም እንዳያያቸው  በሸራ በተሸፈነ መኪና ለማእከላዊ ምርመራ ቅርበት ባለው የአራዳ ጊዮርጊስ አንደኛ ችሎት ፍርድ ቤት እየቀረቡ ፖሊስ የምርመራ ስራውን እስኪጨርስ በእስር እንዲቆዩ እየተወሰነባቸው ወደ ማእከላዊ ምርመራ ተመልሰዋል። በእነዚህ እስረኞች ላይ የተካሄደው ትልቁና ዋናው አሰቃቂ ሰቆቃ የተፈጸመው ፍርድ ቤቱ ለፖሊስ በሰጠው የምርመራ ጊዜ ውስጥ ነው። እነዚህ ተከሳሾች እስር ቤት ከታጎሩበት ቀን ጀምሮ የሚደርስባቸውን ግፍ እና የምርመራ ሂደት ጋር በቅርበት የምናውቀው ሰዎች እንደተረዳነው የጸረ- ሽብር መስሪያ ቤቱ ሊፈጸም ነበር ብሎ ላቀረበው መንግስት የመገልበጥ ከፍተኛ የሽብር ሙከራ አንድን ነጻ ፍርድ ቤት ሊያሳምን የሚችል ምንም አይነት መረጃ በጁ ያልነበረው መሆኑን ነው።
    በቴሌቪዝን የቀረቡት ሰባራ ክላሽኖች ከመሳሪያ ነጋዴዎች እጅ የተያዙ እዛው ማእከላዊ ምርመራ ለረጅም ግዜ በኤግዚቢትነት ተቀምጠው የነበሩ ሲሆን የተቀሩትም ከወታደራዊ መኮንኖቹ በተለይ ለጀነራል ተፈራ ማሞ መንግስት እራሱ ለራሳቸው ጥበቃ የሰጣቸው ከላሽኖችና ሸጉጦች ሲሆኑ ከዛም ውጭ የቀረቡት መሳሪያዎች እራሱ ወያኔ ለሲቪል ታሳሪዎች ከ16 አመት በፊት ማመልከቻ አስገብተው ፈቃድ የሰጠባቸው ነበሩ።
    ከነዚህ መሃል ማእከላዊ ምርመራ ለወንጀል ማስፈጸሚያ የተከማቹ በማለት ያቀረባቸው ከ83 አመቱ ከአቶ ጽጌ ሃብተማሪያም ተገኙ ያላቸው አንድ ኮልት 38ና አንድ ታጣፊ ክላሽን አዛውንቱ ከአንድ አቶ ገብረ መድህን ከሚባል የትግራይ ተወላጅ ላይ የደርግ መንግስት ሊወድቅ አካባቢ በ4800 ብር ገዝተው ለራስና ንብረት መጠበቂያነት በራሱ በመንግስት ፈቃድ ተሰጥቷቸው የያዙት ለመሆኑ ከነፈቃዱ ማእከላዊ ምርመራ እንደተመዘገበ ነው የመፈንቅለ መንግስት መሳሪያ ተብሎ በቴሌቪዠን የቀረበው። በሌላም መልኩ አንዱ እስረኛ ከሌላው ጋር ሲነጋገር እንደነበርና ምን እንደተባባለ የሚያስረዳ በድምጽ የተቀረጸ መረጃ ማቅረብ አልተቻለም። ታሳሪዎቹ አንዳቸው ላንዳቸው፣ ጀነራል ተፈራ 50 ግዜ ለጀነራል አሳምነው፣ ጀነራል አሳምነው 15 ግዜ ለኮሎኔል ደምሰው 8 ደውለዋል፤ የሚል የስልክ ቁጥርና የደወል ብዛት ካልሆነ በስተቀር ሰዎቹ ደውለው ይህን ተነጋገሩ የሚል በድምጽ የተቀረጸ መረጃ ማእከላዊ ምርመራ ሊያቀርብ አልቻለም። በቴሌቪዝን የቀረበው የውጭ ገንዘብ ምንዛሪ ከግንቦት ሰባት ጋር ግንኙነት አላችሁ ተብለው ከታሰሩ በኋላም ፍርድ ቤቱ በነጻ ከለቀቃቸው አቶ ጌቱ ወልዴ የተባሉ ነጋዴ ታሳሪ እጅ የተያዘ ነበር። አቶ ጌቱ በወቅቱ ገንዘቡ ከየትና እንዴት በጃቸው ሊገባ እንደቻለ በቂ ምላሸ የሰጡበት ጉዳይ ነበር። ከዚህ ውጭ በማስረጃነት የቀረቡት የመገናኛ መሳሪያዎች ለወንጀል መፈጸሚያነት ለመዘጋጀታቸው መርማሪዎቹ እንኳን አንድን ነጻ ፍርድ ቤት ቀርቶ በወያኔ
    ካድሬዎች የተሞላን ፍርድ ቤት ማሳመን የሚችሉ አልነበሩም። ሁለት የሳተላይት ቴሌፎኖችና አንድ የሳተላይት ኢንተርኔት መገናኛ ከሰዎች እጅ አገኘሁ ብሎ መፈንቅለ መንግስትን ለሚያክል ትልቅ ነገር ተዘጋጅተው የነበሩ የመገናኛ መሳሪያዎች በማለት እነዚህን መሳሪያዎች ማቅረብ የሚያስቅ ነው። በዚህ ላይም የስርአቱን የውሸት መረጃ የማቅረብ ልምድ ለምናውቀው ሰዎች፣ እውን እነዚህም የተባሉት እቃዎች በታሳሪዎቹ እጅ ነበሩ ወይስ ወያኔ እንደለመደው ራሱ በታማኞቹ አማካይነት በየታሳሪዎቹ ቤት እያስቀመጠ አገኘሁት አለ የሚል ጥያቄ የሚያስነሳ ነው። ማእከላዊ ምርመራ በመረጃነት ያቀረባቸው ሰነዶችም ማንም ሰው በቀላሉ ሊያገኛቸው የሚችል በአብዛኛው የኢንተርኔት ተጠቃሚ ዜጋ፣ በራሳቸው በመርማሪዎቹና በአለቆቻቸው ቤት የሚገኙ ጽሁፎች ናቸው። ግንቦት ሰባት ያወጣውን ጋዜጣዊ መግለጫ፤ የዶክተር ብርሃኑን ንግግሮች፤ የግንቦት7 ን ድርጀታዊ መርሃ ግብር፤ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ በኢትዮጵያ ድረገጾች ላይ የወጡ መንግስትን የሚቃወሙ ጸሁፎች በግለሰቦች ቤት መገኘታቸው ለመፈንቅለ መንግስት መዘጋጀታቸውን ያሳያል በሚል በመረጃነት ቀርቧል። ይሁንና መርማሪዎቹ ሌላው ሁሉ ቀርቶ የፈለጉትን ለማስፈጸም በሚችሉበት በወያኔ ካድሬዎች በተሞላ ፍርድ ቤት እነዚህን መረጃዎች ይዞ መሄድ ያስፈራቸው በመሆኑ እስረኞቹን ወንጀለኛ ለማድረግ ጉዋደኞቻቸው እንዲመሰክሩባቸው ወይም ራሳቸው ታሳሪዎቹ የራሳቸውን ወንጀለኛነት እንዲያምኑ ማድረግ ነበረባቸው። n የታሳሪዎቹ ስቃይ የሚጀምረው መርማሪዎቹ የሚፈልጉትን በሙሉ በሰው ምስክርነት ወይም በታሳሪዎቹ የእምነት ቃል ለማስደገፍ በሰሩት የግፍ ስራ ነው። በቅድሚያ መርማሪዎቹ በቀላሉ ሊሰበሩና የምንፈልገውን ይሰጡናል ያሉዋቸውን ታሳሪዎች በመለየት በድለላና በዱላ በተቀሩት እስረኞች ላይ ምስክርነት የሚሰጡ ሰዎች አሰባሰቡ። ከዛ በኋላ ፊታቸውን ያዞሩት በተቀሩት እስረኞች ላይ ነበር። እያንዳንዱ እስረኛ ከምሸቱ 2 ሰአት ጀምሮ እስከ ውድቅት ድረስ ባለው ግዜ ከታሰረበት ክፍል እጁ በካቴና አይኑን በጨርቅ እየታሰረ ተወስዶ ፊታቸውን በማያያቸው መርማሪዎች ፊት የሰራው ወንጀል ምን እንደሆነ፣ ለተሰራው ወንጀል መርማሪዎቹ በቂ ማስረጃ እንዳሰባሰቡ ስለዚህም ሌላ መከራ ውስጥ ከመግባቱ በፊት ጥፋተኛነቱን አምኖ የእምነት ቃሉን እንዲሰጥ ይገደድ ነበር። በመጨረሻ ለፍርድ ከቀረቡት ታሳሪዎቹ መሃል የመርማሪዎቹን ምክር አዘል ማስፈራሪያና ዛቻ ሰምቶ ጥፋተኛ ነኝ ያለ አንድም እስረኛ አልተገኘም። ይህ የማስፈራራትና የማግባባት ስራ የትም እንደማያደርስ የተረዱት መርማሪዎች ወደ ሌላው የማሳመኛ ምእራፍ የተሸጋገሩት ከዚህ በኋላ ነው። አብዛኞቹ እስረኞች በማእከላዊ ምርመራ ያሳለፏቸው 45 የስቃይ ቀናት ግርፋቱ፣ ስቅላቱ፣ የአካልና የመንፈስ ሰቆቃው ተጀመረ። ለአብነት ያህል በተወሰኑት ታሳሪዎች ላይ የደረሰውን ግፍ ከዚህ በታች ለመዘርዘር ሞክሬአለሁ።
    ለ) 16ኛ ተከሳሽ መቶ አለቃ አባቡ ተፈሪ
    9 መቶ አለቃ አባቡ ተፈሪ የተያዘው ባህር ዳር ከተማ ከሌሎች 16 ሰዎች ጋር ነው። በዚህ ሰው ላይና አብረውት ወደ ማእከላዊ በተላኩት ተጨማሪ 10 እስረኞች ላይ ቅጥቀጣ የተጀመረው ማእከላዊ መምሪያ ከመድረሳቸው በፊት እዛው ባህር ዳር ውስጥ መ.ኮ.ድ ተብሎ በሚጠራው ወታደራዊ ካምፕ ውስጥ ነበር። እስረኞቹ ከባህር ዳር መ.ኮ.ድ ወታደራዊ ካምፕ በካቴና ታስረው ግንቦት 10 ቀን 2001 አመተ ምህረት ማእከላዊ ምርመራ ሲገቡ ፊታቸው የቆሰለ፣ያበጠ አይናቸው ደም የሚያነባ፣ መራመድ አቅቶአቸው የሚያነክሱ ነበሩ። መቶ አለቃ አባቡ ማእከላዊ በደረሰ በማግስቱ ምሽት ላይ ነው በማእከላዊ ምርመራ መርማሪዎች እየተደበደበ ወንጀሉን እንዲያምን ጥያቄ ይቀረብለት የነበረው። እጁን በካቴና እየታሰረ አይኑን ተሸፍኖ በብረት ማንጠልጠያ ላይ በወፌ ላላ እስር ታስሮ ውስጥ እግሩን ተገርፏል። ልብሱን በሙሉ አውልቆ መሬት ላይ እንዲተኛ እየተደረገ የስቃይ ጩኸቱ ለገራፊዎቹና ለሌላም ሰው ጆሮ እንዳይደርስ አፉ በገማ ጨርቅ እየተጠቀጠቀ ጭንቅላቱን እጆቹን ጣቶቹን ታፋውን ሽንጡን በዱላ ሲቀጠቀጥ በኤሌትሪክ ገመድ እየተገረፈና በእርግጫ እየተመታ ለቀናት ተሰቃይቷል።
    ይህ እስረኛ እንደሌሎቹ እስረኞች አይኑን እንደተሸፈነ መርማሪዎቹ ወንበር ላይ አስቀምጠው
    እየተገባበዙ ባሳረፉበት ጥፊ ብዛት ጆሮው ለረጅም ግዜ ታሞ የነበረ ሲሆን አሁንም አንድ
    ጆሮው ታማሚ ሆኖ ቀርቶአል። መቶ አለቃ አባቡ ተፈሪ በማእከላዊ መርማሪዎች እጅ ስቃዩን በሚያይበት ወቅት በተለይ መርማሪዎቹ መሃል አማራ የሆነ ሰው በሌለባቸው ወቅቶች የትግራይ ተወላጆች መርማሪዎች ዘረኛ የስድብ ጎርፍ ይወርድበት ነበር። ዘሩን በመጥቀስ “ግም አማራ”፤ “ብስብስ አማራ”፣ “አማራ ሽንታም መሆኑን አታውቅም እንዴ?” “እዚህ አንተን ብንጠብስህ ሽታው ለአማራ ህዝብ የሚደርሰው ይመስልሃል?”፤ “በኛ እጅ የገባና ኤድስ የያዘው አንድ ነው”፤ “በኤድስ ቫይረስ የተሞላ ደም እንድንወጋህ ትፈልጋለህ?” “አንተን እዚህ ልንደፋህ እንችላለን፣ የፈለግንበት ወስደን እሬሳህን መጣል እንችላለን የሚጠይቀን የለም” የሚሉ ስብእናውን የሚነኩ አእምሮውን የሚያውኩ የስነ ልቦና ሰቆቃ ጭምር ተፈጽሞበታል።ይህ እስረኛ ለረጅም ቀናት ያለማቋረጥ በተካሄደበት ስቃይ የተነሳ በመጨረሻ መርማሪዎቹ
    የፈለጉትን በሙሉ ፈርሞላቸውል። ለዚህ ድል የበቁት መርማሪዎች ሰውየውን መስበር
    በመቻላቸው ሲመሰጋገኑ ሲፈነድቁ ማእከላዊ ምርመራ አልበቃ ብሏቸው እንደነበር
    ይታወቃል።
    ሐ) 30ኛ ተከሳሽ ም/ሳጅን ጎበና በላይ
    በዚህ እስረኛ ላይም ከላይ በአስረኛው ተከሳሽ ላይ የደረሰው የአካልና የመንፈስ ሰቆቃ
    ደርሶበታል። በሌሊት እየተወሰደ እንደእባብ ይቀጠቀጥ ነበር። በኤሌክትሪክ ገመድ ተገርፏል
    በኤሌትሪክ ሃይል ተቃጥሏል። ተሰቅሎና ተዘቅዝቆ ተገርፏል። ልብሱን በሙሉ የውስጥ
    ሱሪውን ሳይቀር እንዲያወልቅ ተደርጎ መርማሪዎቹ እየተፈራረቁ ቆዳው እስኪላጥ
    ገርፈውታል። የጋይንት ሰው መሆኑን መሳለቂያ በማድረግ “ከሃምሳ ጋይንት አንድ አጋንንት
    ይሻላል፣ አንተ ሆዳም ጋይንቴ” የሚሉ ስድቦችን እያወረዱ ሌሎችንም አጸያፊ ክብርና ስብእና
    ነክ ስድቦች እየተሳደቡ ያዋርዱት እንደነበር ለማወቅ ችያለሁ። ይህ ሁሉ ሰቆቃ የተፈጸመው
    መርማሪዎቹ የሚፈልጉትን ሁሉ እንዲያምንላቸው ነው። ለመወንጀል የሚፈልጓቸውን ሰዎች እንዲወነጅልላቸው ነበር። ሳጅን ጎበና ለበርካታ ምሽቶች ያለማቋረጥ በደረሰበት ግርፋትና ስቃይ በመጨረሻ ተሸነፈ። መርማሪዎቹ ጽፈው ያቀረቡለትን ቃሌ ነው ብሎ ፈረመ። ይህ መረጃ ነው በፍርድ ቤት ራሱንም ሆነ ሌሎችንም ባልደረቦቹን ለእድሜ ልክ እስራት 10 የዳረጋቸው። በሳጅን ጎበና እና በሌሎችም እስረኞች ላይ ምርመራ እንዲያደርጉ ከተመደቡ በርካታ መርማሪዎች መሃል እስረኞቹን በተለያየ ደረጃ ሲያሰቃዩ የነበሩት 10 መርማሪዎች
    ናቸው። ከነዚህ 10 መርማሪዎች መሃል የተለየ ጭካኔ በመፈጸም የሚታወቁ አሉ። ከነዚህ
    መርማሪዎች ጋር እየተመሳጠረ ተመርማሪዎቹ ላይ የተፈጸመው አሰቃቂ ዱላ ከሰውነታቸው
    ላይ እየተመለከተ፤ ቃላቸውን ተገደው እየሰጡ እንደሆነ እያወቀ፤ በፈቃደኛነት የሰጡት ቃል
    ነው እያለ ምስክርነቱን በመስጠት የመርማሪዎቹን ህገ ወጥ ሰነድ ህጋዊ በማድረግ
    የመርማሪዎቹን ስራ እንዲያቀል የተመደበ ዳኛም ነበር። የእነዚህን ጨካኝ መርማሪዎችና
    የዳኛውን ስም ዝርዝር በዘገባው መጨረሻ አቀርባለሁ።
    መ)12ኛ ተከሳሽ ኮለኔል ፋንታሁን ሙሃባ ሙፍቲ ይህ እስረኛ የተያዘው ሚያዝያ 16 ትግራይ ክልል ምእራብ ዞን ሽሬ ማእከላዊ እዝ ካምፕ ውስጥ ነው። ቢሮው ውስጥ ተቀምጦ ስራውን እየሰራ በነበረበት ወቅት ነበር ክብሪት በሚባል ቅጽል ስሙ በሚታወቀው በኮሎኔል ደሳለኝ ወደ አስተዳደር ቢሮ ተጠርቶ በፈቃዱ ሄዶ ነው እጅ ወደላይ የተባለው። ሚያዚያ 22 2001 አ. ም ማእከላዊ ምርመራ ሲደርስ ከመንገድ ድካምና በፊቱ ላይ ከሚነበበው ጭንቀት በስተቀር እንደሌሎቹ ከሌሎች ቦታዎች እንደመጡት
    እስረኞች ፊት ለፊት የሚታይ የአካል ጉዳት አልነበረበትም። በኮሎኔል ፋንታሁን ላይ ቅጥቀጣ የተጀመረው ሚያዝያ 23 2001 አ.ም አራዳ ፍርድ ቤት ቀርቦ ለተከሰሰበት ክስ ቃሉን እንዲሰጥ ሲጠየቅ ክሱ ሁሉ ሃሰት ነው ብሎ መልስ በሰጠበት እለት ምሽት ነው። ከምሽቱ አራት ሰአት ላይ በጨለማ አይኑን በጨርቅ ተሸፍኖና እጁን በካቴና ታስሮ እንደበግ
    እየተጎተተ ተወሰደ። በዛን እለት ለማታው የምርመራ ስራ መርማሪዎች ቁጥራቸው በዛ ብሎ
    ተመደበ። ኮሎኔሉ ጥጋበኛ እንደሆነና ጥጋቡን ማስተንፈስ እንደሚገባ መመሪያ ተሰጥቷቸው
    ነው አምስት መርማሪዎች የተመደቡለት። የሚገባው ቋንቋ ዱላ ነውና በሚገባው ቋንቋ
    አናግሩት የሚለው መመሪያ የተሰጠው በወቅቱ የማእከላዊ ምርመራ ዋና ሃላፊ በነበረው ታደሰ መሰረት በተባለው የለየለት ጨካኝና ዘረኛ የሆነ የትግራይ ተወላጅ የወያኔ ባለስልጣን ነው።ኮሎኔል ፋንታሁን ማእከላዊ ምርምራ ካሳላፋቸው በርካታ ምሽቶች ውስጥ አብዛኛው እስረኛ
    ሲተኛ እርሱ ሲሰቀል፣ ሲዘቀዘቅ፣ ሲገረፍ በዚህም ምድር ላይ ሰው ይችለዋል ተብሎ
    የማይገመት ስቃይ ሲወርድበት ነበር። ኮሎኔሉ ላይ በድብደባ የደረሰበት ጉዳት ከፍተኛ
    በመሆኑ እዛው እስር ቤት ውስጥ እያከሙ ይደበድቡት ነበር። በመጨረሻም እርሱም
    እንደሌሎቹ እስረኞች መርማሪዎቹ የፈለጉትን ፈርሞ ከአካላዊ ስቃይ ተገላግሏል።
    ሠ) 22ኛ ተከሳሽ ወ/ሮ እማዋይሽ አለሙ
    በማእከላዊ ምርመራ የተመደቡ ገራፊዎች እናትና እህት የሌላቸው ይመስል በዚች የሶስት
    ልጆች እናትና የአንድ ልጅ አያት ለመሆን በበቃች ሴት ላይ የፈጸሙት ግፍ እጅግ ዘግናኝ
    ነው። እንደሌሎቹ ግፉ በእማዋይሽ ላይ የሚፈጸመው ሌሊት ላይ ነው። እነደሌሎቹ አይኗ
    በጨርቅ ተሸፍኖ እጇ በካቴና ታስሮ ነበር ለምርመራ የምትወሰደው። እየሰቀሉ የውስጥ
    እግሯን እጆቹዋና ታፋዋን መቀመጫዋን ጀርባዋን በቃላት ለመግለጽ በሚቸግር ጭካኔ
    ገርፈዋታል። መርማሪዎቹ የሰዎችን ስም እየጠሩና ፎቶግራፍ እያሳዩ ከነዚህ ሰዎች ጋር
    ተሰብስበሻል፣ ታውቂያቸዋለሽ ይህን እመኚ በነሱ ላይ ለመመስከር እሺ በይን እያሉ ነበር
    እማዋይሽን የሚገርፏት። በእማዋይሽ ላይ ከደረሰው አሰቃቂ ግርፋት ግን ልብሷን አስወልቀው 11 ጡቷ እስከሚደማ ድረስ በኤሌክትሪክ ገመድ የገረፏት መሆኑ ነው። ይህች ሴት በጡቷ ላይ የደረሰባት ግርፋት የቀሰቀሰው ስቃይ እና ህመም ወደ ቃሊቲ ወህኒ ቤት ከወረደች በኋላም አልቆመም። የምትኖረው ስቃይ ማስታገሻ ኪኒን እየዋጠች እንደሆነ ከማረሚያ ቤቱ ያሰባሰብኩት መረጃ ያሳያል። ወ/ሮ እማዋይሽም ስቃዩን ለማስቆም ገራፊዎቿ የፈለጉትን ፈርማለች።
    ረ) 36ኛ ተከሳሽ አቶ ጌቱ ወርቁ
    አቶ ጌቱ ወርቁ ከሌሎቹ እስረኛ የሚለየው አማራ አለመሆኑ ነው። የዶክተር ብርሃኑ የቅርብ
    ዘመድ ነው። በማእከላዊ ምርመራ በእዚህ እስረኛ ላይ የተያዘ መረጃ የለም። ክሱ ግን
    ከሌሎች ተከሳሾች ጋር በመሆን የሽብር ስራ ለመስራት ማሴር ነው። ይህ እስረኛ እንደሌሎቹ
    ሁሉ ተመሳሳይ ቅጥቀጣ ተፈጽሞበታል። ከሌሎቹ ለየት የሚያደርገው ከብዙ ድብደባ በሁዋላ
    ተዝለፍልፎ በወደቀበት ወቅት ገራፊዎቹ ከወደቀበት አንስተው በካቴና በታሰረው እጁ ለ19
    ሰአታት የሰቀሉት መሆኑ ነው። አዎን “አንድ ሰው እንዴት ለ19 ሰአት ይሰቀላል?” ትሉ
    ይሆናል። ይህ የተጋነነ ወይም የተሳሳተ መረጃ አይደለም። የአቶ ጌቱ መርማሪዎች ሌሊት
    ሲገርፉት ቆይተው ምንም ማግኘት ሳይችሉ ሲቀሩ በዛው ምሽት ሰቅለውት በሩን ዘግተው
    ወጥተው ሄደዋል። በማግስቱ ከሰአት በኋላ ነው በሩን ከፍተው አቶ ጌቱን ከሰቀሉበት
    ያወረዱት። ይህ እስረኛ በተሰቀለበት ቦታ እጁ በካቴናው ተቀርድዶ ይፈሰው የነበረው ደም
    ወለሉን ሞልቶት እንደነበር መረጃ አሰባስቤአለሁ። አቶ ጌቱ የደረሰበት ስቃይ እጅግ አሰቃቂና
    ከፍተኛ ጉዳት ያስከተለበት በመሆኑ ወደ ሽንት ቤት መሄድም ሆነ ሽንት ቤት መቀመጥ
    ከማይችልበት ደረጃ ላይ ደርሶ ነበር። ከዚህም የተነሳ የእስር ባልደረቦቹ በሚውሉበትና
    በሚተኙበት ክፍል በባልዲ ላይ በሰው ተደግፎ እየተቀመጠ እዛው ክፍል ውስጥ ይጸዳዳ
    ነበር። አቶ ጌቱም በመጨረሻ መርማሪዎቹ የፈለጉትን ፈርሞ ግርፋቱ እንዲቆም አድርጓል።
    ሰ) 6ኛ ተከሳሽ ሌ/ኮ አበረ አሰፋ
    ሌ/ኮ አበረ አሰፋ የተያዘው ሚያዚያ 21 ሃረር ከተማ ውስጥ ነው። ከሁለት ከፍተኛ መኮንኖች
    ጋር ሚያዘያ 23 ቀን ከቀኑ 6 ሰአት ሶስቱም መኮንኖች ማእከላዊ ምርመራ ሲገቡ እጃቸው
    በካቴና ከመታሰሩና የለበሱት ልብስ የቆሸሸ ከመምሰሉ በስተቀር የሚታይባቸው የአካል ጉዳት
    ወይም ጭንቀት አልነበረም። ሶስቱም ታሳሪዎች ቅዳሜ ሚያዝያ 24 2001 አ.ም
    እንደተለመደው አራዳ 1ኛ ፍርድ ቤት ቀርበው የእምነት ክህደት ቃላቸውን ተጠየቁ።
    የቀረበብን መንግስት የመገልበጥ ሽብር የመፍጠር ክስ ሃሰት ነው ብለው አስተባበሉ። ፖሊስ
    ማስረጃዬን ለማጠናቀር ታሳሪዎቹ በእስር እንዲቆዩ የግዜ ቀጠሮ ይሰጠኝ በማለት
    በድንቁርናዋና በታማኝነቷ ለተሾመችው ታሪኳ ለተባለችው የውሸት ዳኛ ጥያቄ አቀረበ።
    ሁሌም እንደሚሆነው የፖሊስን ጥያቄ በተለይ በእንዲህ አይነቱ ከፖለቲካ ጋር በተያያዘ ጉዳይ
    ውድቅ የማድረግ ፍላጎትም ነጻነትም የሌላቸው ዳኞች እንደሚያደርጉት ሁሉ ታሪኳም
    ተከሳሾቹ በስር ቆይተው ምርመራ ይደረግ የሚል ውሳኔ አስተላለፈች። ታሪኳም ሆነ
    ሌሎችም ተመሳሳይ ውሳኔ የሚሰጡት ዳኞች በሙሉ ለፖሊስ የመረጃ ማሰባሰቢያ ቀጠሮ ቀን
    ሲያራዝሙ ፖሊስ ምን እንደሚሰራበት ጠንቅቀው ያውቃሉ። የውሸት ምስክርና ማስረጃ
    ማሰባሰቢያ ግዜ እየሰጡ እንደሆነ ያውቁታል። ታሳሪዎች ራሳቸውን ወንጀለኛ የሚያደርግ
    ቃል በዱላና በግርፋት እንዲሰጡ ለማድረግ መርማሪዎቸ የሚፈልጉትን ግዜ እየፈቀዱ
    12 እንደሆነ ያውቁታል። እነዚህ ዳኞች ከገራፊዎቹ ጋር ባንድ ክፍል ውስጥ ተገኝተው እስረኞች በጃቸው አይግረፉ እንጂ በእስረኛ ላይ የሚካሄደውን ሰቆቃ እያወቁ ፈቃድ የሚሰጡ
    ከገራፊዎቹም በላይ በምድር በወንጀለኛነት፤ በሰማይ በሃጢያተኛነት አስከፊ ቅጣት ሊቀጡ
    የሚገባቸው ናቸው። ይህች የአራዳ ፍርድ ቤት አንደኛ ችሎት ዳኛ ሌ/ኮ አበረ ታስሮ
    ምርመራ ይቀጥል ብላ በወሰነች በሁለተኛው ቀን ሚያዚያ 25 2001 ከምሽቱ 2. 30 ላይ
    በሌ/ኮ አበረ ላይ ምርመራው ተጀመረ። በመጀመሪያ ማስፈራራት ቀጥሎ በወያኔዎች
    የተለመደውን በዘር ላይ የተመሰረተ አማራነትን የሚያንቋሽሽ ስድብ እና ድንፋታ ቀጠለ።
    ሌ/ኮ አበረን የመረመሩት መርማሪዎች የሌላ ዘር ያልተቀላቀለባቸው በታደሰ መሰረት
    የተመደቡ የትግራይ ተወላጆች ነበሩ። በኮ/ል አበረ ላይ ያለምንም ማመንታት የወረደው ለከት
    የሌለው ብልግና የተቀላቀለበት እና የለየለት ጸረ -አማራ የሆነ ስድብ ገራፊዎቹ በሙሉ
    የትግራይ ተወላጆች በመሆናቸውና የተናገሩት የትም አይሰማም ከሚል የርስ በርስ መተማመን የመጣ ነበር። ያልገባቸው ነገር ቢኖር እነሱ በደም ፍላት የሚሳደቡት ስድብ ሰው ከሚገርፉበት ክፍል አልፎ ውጭ ለነበርነው ለሌሎች ሰዎች ጆሮ ይደርስ እንደነበር ነው። አሁን “በእንዲህ አይነቱ ሽንታም አማራ ነው በስንት ቆራጥ የትግራይ ጀግና ልጆች ያመጣነው ስርአት የሚናደው? አንተን ብቻ አይደለም ዘርማንዘርህን ቀሚስ አስለብሰን የወጥ ቤታችን ሰራተኛ አድርገን እንገዛዋለን” ይህን የመሰሉ ጸያፍና መዘዛቸውን በውል የማይረዱትን ስድብ ነበር አበረን ተሻግረው በአማራ ህዝብ ላይ ሲያወርዱ የነበረው። በማእከላዊ ምርመራ እንዲህ አይነቱ የወያኔ የዘረኛነት ብልግና በእነዚህ ዘረኞች እጅ በገባ ከየትኛውም ዘር በመጣ ታሳሪ ላይ የሚፈጸም ነው። እነዚህ ሰዎችና አለቃቸው መለስ ዜናዊ ህዝብን የብሄር ብሄረሰብ መብት እያሉ እያጭበረበሩ በሆዳቸው ግን አፍነው የያዙት ክርፋቱ እስከአድዋ የሚደርስ በሃገሪቱ ለሚገኙ ዘሮች በሙሉ ያላቸው ንቀት እንደሆነ በማእከላዊ ታስሮ በነዚህ መርማሪዎች እጅ የወደቀ የየትኛውም ብሄረሰብ ተወላጅ ያውቀዋል። ይህ እጅግ የሚያስደነግጥ ነገር ነው።
    ከስድብ በኋላ በኮሎኔል አበረ ላይ የወረደው የዱላና ጥፊ መዓት ነው። “ህገ መንግስቱን ለመናድ ሰው ስታደራጅ ነበር፤  እመን”ሲሉት “ህገመንግስት ለመናድ ሰው አላደራጀሁም፤ የተያዝኩት ከንግግራችሁም እንደምሰማው ለአማራነቴ ባላችሁ ጥላቻ ነው። የዘረኛ የጥቃት ኢላማ እንጂ ወንጀለኛ አይደለሁም” አላቸው። የኢህዴን መስራችና አሁን የብአዴን ማእከላዊ ኮሚቴ አባላት ሆነው መንግስት እየመሩ ነው የሚሏቸውን ሰዎችና ከፍተኛ መኮንኖች ስም እየጠሩ “አይዟችሁ ግፉበት ይሏችሁ ነበር፣ እንዳይጋለጡም አንተ ብቻ እንድታገኛቸው
    ይደረግ ነበር፤ ሁሉንም እናውቃለን።